አፍሪካ የወደፊቱ ባለብዙ ዋልታ ዓለም ምሰሶ ሆናለች - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለሥልጣን

ሰብስክራይብ

አፍሪካ የወደፊቱ ባለብዙ ዋልታ ዓለም ምሰሶ ሆናለች - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለሥልጣን

ይህ በአህጉሪቱ ስትራቴጂካዊ አቀማመጥ፣ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ወሳኝ በሆነው ሀብቷ፣ ሰፊ እና እየደገ ባለ ገበያዋ እና በወደር የለሽ የሥነ-ሕዝብ እድገቷ የሚመራ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ትብብር ቢሮ ዳይሬክተር ታቲያና ዶቭጋሌንኮ በሞስኮ በተካሄደው የቫልዳይ ክለብ ውይይት ላይ ተናግረዋል።

አህጉሪቱ የሚጠበቀው ወሳኝ ተግባር ምንድነው? ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0