በኢራን የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን የሀገሪቱን የመከላከያ ዘርፍ ስኬቶች የሚያሳይ ዐውደ ርዕይ ጎበኘ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢራን የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን የሀገሪቱን የመከላከያ ዘርፍ ስኬቶች የሚያሳይ ዐውደ ርዕይ ጎበኘ
በኢራን የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን የሀገሪቱን የመከላከያ ዘርፍ ስኬቶች የሚያሳይ ዐውደ ርዕይ ጎበኘ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.12.2025
ሰብስክራይብ

በኢራን የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን የሀገሪቱን የመከላከያ ዘርፍ ስኬቶች የሚያሳይ ዐውደ ርዕይ ጎበኘ

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ የተመራው የፓርላማ ልዑካን ቡድን፤ ከኢራን አቻው በቀረበለት ይፋዊ ግብዣ በሀገሪቱ የሁለትዮሽ ውይይት እና ጉብኝት እያደረገ ይገኛል፡፡

የልዑክ ቡድኑ ከኢራን ፓርላማ አፈ-ጉባዔ መሐመድ ባገር ጋሊባፍ ጋር በመሆን ከፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን፣ ከፍትሕ ሚኒስትሩ ጎልም-ሆሴን ሞህሰኒ ኤጄኢ እና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አርጋቺ ጋር ተገናኝቷል፡፡

🪖በጉብኝታቸው ቴህራን በመከላከያ ኢንዱስትሪ መስክ የደረሰችበትን ደረጃ አስመልክቶ ማብራሪያ የተሰጣቸው ሲሆን ኢራናውያን የዘርፉ ልሂቃንና ባለሙያዎች ያበለፀጓቸውን ወታደራዊ የመከላከያ መሳሪያዎች ተዘዋውረው ተመልክተዋል ሲል የኢራን መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0