https://amh.sputniknews.africa
በሲድኒ የባሕር ዳርቻ ተኩስ 12 ሰዎች ሲገደሉ 11 መቁሰላቸውን ፖሊስ አስታወቀ
በሲድኒ የባሕር ዳርቻ ተኩስ 12 ሰዎች ሲገደሉ 11 መቁሰላቸውን ፖሊስ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በሲድኒ የባሕር ዳርቻ ተኩስ 12 ሰዎች ሲገደሉ 11 መቁሰላቸውን ፖሊስ አስታወቀ አስራ ሁለት ሰዎች መሞታቸው የተረጋገጠ ሲሆን፣ ሕጻናትን ጨምሮየቆሰሉት ሰዎች ሆስፒታል ገብተዋል። የመገናኛ ብዙሃን ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት፣ በአውስትራሊያ ሲድኒ ቦንዲ... 14.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-14T17:12+0300
2025-12-14T17:12+0300
2025-12-14T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0e/2516487_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_4a822bf1fcf833bddeef180a65897775.jpg
በሲድኒ የባሕር ዳርቻ ተኩስ 12 ሰዎች ሲገደሉ 11 መቁሰላቸውን ፖሊስ አስታወቀ አስራ ሁለት ሰዎች መሞታቸው የተረጋገጠ ሲሆን፣ ሕጻናትን ጨምሮየቆሰሉት ሰዎች ሆስፒታል ገብተዋል። የመገናኛ ብዙሃን ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት፣ በአውስትራሊያ ሲድኒ ቦንዲ ባሕር ዳርቻ የአይሁዶች የቤተ መቅደስ መታደስ በዓል (ሃኑካ) በሚከበርበት ስፍራ በተፈጸመው ተኩስ 2 የፖሊስ መኮንኖችን ጨምሮ 11 አደጋ የደረሰባቸው ሰዎች ሆስፒታል እንዲገቡ ሆኗል። ከአካባቢው የወጡ ዘገባዎች ተኩሱ ለ10 ደቂቃ ያህል መቆየቱን ጠቁመዋል። ባለሥልጣናት አንድ ተጠርጣሪ መገደሉን፣ ሌላኛው ደግሞ ቆስሎ መያዙን አረጋግጠዋል። የኒው ሳውዝ ዌልስ ፖሊስ ከአደጋው ጋር በተያያዘ ሁለት ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በሲድኒ የባሕር ዳርቻ ተኩስ 12 ሰዎች ሲገደሉ 11 መቁሰላቸውን ፖሊስ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በሲድኒ የባሕር ዳርቻ ተኩስ 12 ሰዎች ሲገደሉ 11 መቁሰላቸውን ፖሊስ አስታወቀ
2025-12-14T17:12+0300
true
PT1S
በሲድኒ የባሕር ዳርቻ ተኩስ 12 ሰዎች ሲገደሉ 11 መቁሰላቸውን ፖሊስ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በሲድኒ የባሕር ዳርቻ ተኩስ 12 ሰዎች ሲገደሉ 11 መቁሰላቸውን ፖሊስ አስታወቀ
2025-12-14T17:12+0300
true
PT1S
በሲድኒ የባሕር ዳርቻ ተኩስ 12 ሰዎች ሲገደሉ 11 መቁሰላቸውን ፖሊስ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በሲድኒ የባሕር ዳርቻ ተኩስ 12 ሰዎች ሲገደሉ 11 መቁሰላቸውን ፖሊስ አስታወቀ
2025-12-14T17:12+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0e/2516487_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_c2a8c8cc07fcec26c526ede244f35c95.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia