https://amh.sputniknews.africa
ብሪክስ ለጥልቅ ኢኮኖሚያዊ ትስስር ‘አዲስ ማዕቀፍ’ ያቀርባል - የኢራን ፕሬዝዳንት
ብሪክስ ለጥልቅ ኢኮኖሚያዊ ትስስር ‘አዲስ ማዕቀፍ’ ያቀርባል - የኢራን ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
ብሪክስ ለጥልቅ ኢኮኖሚያዊ ትስስር ‘አዲስ ማዕቀፍ’ ያቀርባል - የኢራን ፕሬዝዳንትፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን "ብሪክስ በብሔራዊ ሉዓላዊነት፣ በግዛት አንድነት እና በአገራት ብዝኃ ባሕሎች እና ሥልጣኔዎች ላይ የጋራ መከባበርን መሠረት ያደረገ አዲስ... 14.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-14T16:01+0300
2025-12-14T16:01+0300
2025-12-14T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0e/2516037_4:0:797:446_1920x0_80_0_0_462abfaf367fb4dc587fbca4dde27757.jpg
ብሪክስ ለጥልቅ ኢኮኖሚያዊ ትስስር ‘አዲስ ማዕቀፍ’ ያቀርባል - የኢራን ፕሬዝዳንትፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን "ብሪክስ በብሔራዊ ሉዓላዊነት፣ በግዛት አንድነት እና በአገራት ብዝኃ ባሕሎች እና ሥልጣኔዎች ላይ የጋራ መከባበርን መሠረት ያደረገ አዲስ የኮሙኒኬሽን ማዕቀፍ (ሞዴል) ሊያቀርብ ይችላል። በዓለም አቀፍ ደረጃ ለፍትሐዊና ሚዛናዊ ትብብር መንገድ ሊጠርግ ይችላልም" ብለዋል። ፕሬስ ቲቪ እንደዘገበው ፕሬዝዳንቱ አስተያየታቸውን የሰጡት በቴህራን ከኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ጋር ባደረጉት ስብሰባ ላይ ነው።የኢራኑ መሪ አክለውም፣ ብሪክስ በማደግ ላይ እንዳሉ ኢኮኖሚዎች ስብስብነቱ፣ በዓለም አቀፍ ሥርዓት ውስጥ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ መስተጋብርን በማሳደግ እና የአንድ ወገንን የበላይነት በመዋጋት ስትራቴጂያዊ ሚናን ይጫወታል። ኢትዮጵያ እና ኢራን የብሪክስ አባል ናቸው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0e/2516037_103:0:698:446_1920x0_80_0_0_6b93e6baf5ec73282494e4e0471bd33e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ብሪክስ ለጥልቅ ኢኮኖሚያዊ ትስስር ‘አዲስ ማዕቀፍ’ ያቀርባል - የኢራን ፕሬዝዳንት
16:01 14.12.2025 (የተሻሻለ: 16:04 14.12.2025) ብሪክስ ለጥልቅ ኢኮኖሚያዊ ትስስር ‘አዲስ ማዕቀፍ’ ያቀርባል - የኢራን ፕሬዝዳንት
ፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን "ብሪክስ በብሔራዊ ሉዓላዊነት፣ በግዛት አንድነት እና በአገራት ብዝኃ ባሕሎች እና ሥልጣኔዎች ላይ የጋራ መከባበርን መሠረት ያደረገ አዲስ የኮሙኒኬሽን ማዕቀፍ (ሞዴል) ሊያቀርብ ይችላል። በዓለም አቀፍ ደረጃ ለፍትሐዊና ሚዛናዊ ትብብር መንገድ ሊጠርግ ይችላልም" ብለዋል።
ፕሬስ ቲቪ እንደዘገበው ፕሬዝዳንቱ አስተያየታቸውን የሰጡት በቴህራን ከኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ጋር ባደረጉት ስብሰባ ላይ ነው።
የኢራኑ መሪ አክለውም፣ ብሪክስ በማደግ ላይ እንዳሉ ኢኮኖሚዎች ስብስብነቱ፣ በዓለም አቀፍ ሥርዓት ውስጥ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ መስተጋብርን በማሳደግ እና የአንድ ወገንን የበላይነት በመዋጋት ስትራቴጂያዊ ሚናን ይጫወታል።
ኢትዮጵያ እና ኢራን የብሪክስ አባል ናቸው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X