https://amh.sputniknews.africa
ቬንዙዌላ የአውሮፓ ሕብረት የሩሲያ ንብረት እገዳ ‘ስርቆት’ እና ‘ውንብድና’ ነው ስትል አወገዘች
ቬንዙዌላ የአውሮፓ ሕብረት የሩሲያ ንብረት እገዳ ‘ስርቆት’ እና ‘ውንብድና’ ነው ስትል አወገዘች
Sputnik አፍሪካ
ቬንዙዌላ የአውሮፓ ሕብረት የሩሲያ ንብረት እገዳ ‘ስርቆት’ እና ‘ውንብድና’ ነው ስትል አወገዘችየቬንዙዌላ ምክትል ፕሬዝዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ፣ የአውሮፓ ሕብረት የሩሲያ ማዕከላዊ ባንክ ንብረቶችን በቋሚነት ለማገድ የወሰነውን ውሳኔ ዓለም አቀፍ ሕግን... 14.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-14T12:18+0300
2025-12-14T12:18+0300
2025-12-14T12:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0e/2511488_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_e00437a8d62e206189007fb5e08116c6.jpg
ቬንዙዌላ የአውሮፓ ሕብረት የሩሲያ ንብረት እገዳ ‘ስርቆት’ እና ‘ውንብድና’ ነው ስትል አወገዘችየቬንዙዌላ ምክትል ፕሬዝዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ፣ የአውሮፓ ሕብረት የሩሲያ ማዕከላዊ ባንክ ንብረቶችን በቋሚነት ለማገድ የወሰነውን ውሳኔ ዓለም አቀፍ ሕግን የጣሰ እና "የኢንቨስትመንት ሕጋዊ ደህንነትን የሚያናጋ" ግልጽ እርምጃ ነው ሲሉ አውግዘዋል።ዴልሲ "በስርቆት፣ በውንብድና፣ በምዝበራ እና በዝርፊያ ላይ አዲስ የሕጋዊነት ዓለም (ሕገ ወጡን ሕጋዊ የሚያስመስል)" እየገነባ ያለው የ"ሰሜኑ ዓለም" ሕገ-ወጥ እርምጃ ነው ብለውታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0e/2511488_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_a23c221553d3d8f863b9ec626378810b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቬንዙዌላ የአውሮፓ ሕብረት የሩሲያ ንብረት እገዳ ‘ስርቆት’ እና ‘ውንብድና’ ነው ስትል አወገዘች
12:18 14.12.2025 (የተሻሻለ: 12:24 14.12.2025) ቬንዙዌላ የአውሮፓ ሕብረት የሩሲያ ንብረት እገዳ ‘ስርቆት’ እና ‘ውንብድና’ ነው ስትል አወገዘች
የቬንዙዌላ ምክትል ፕሬዝዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ፣ የአውሮፓ ሕብረት የሩሲያ ማዕከላዊ ባንክ ንብረቶችን በቋሚነት ለማገድ የወሰነውን ውሳኔ ዓለም አቀፍ ሕግን የጣሰ እና "የኢንቨስትመንት ሕጋዊ ደህንነትን የሚያናጋ" ግልጽ እርምጃ ነው ሲሉ አውግዘዋል።
ዴልሲ "በስርቆት፣ በውንብድና፣ በምዝበራ እና በዝርፊያ ላይ አዲስ የሕጋዊነት ዓለም (ሕገ ወጡን ሕጋዊ የሚያስመስል)" እየገነባ ያለው የ"ሰሜኑ ዓለም" ሕገ-ወጥ እርምጃ ነው ብለውታል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X