ሩሲያ በአውሮፓ ሕብረት ለታገደው የመንግሥት ንብረት አፋጣኝ ምላሽ እንደምትሰጥ አስታወቀች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ በአውሮፓ ሕብረት ለታገደው የመንግሥት ንብረት አፋጣኝ ምላሽ እንደምትሰጥ አስታወቀች
ሩሲያ በአውሮፓ ሕብረት ለታገደው የመንግሥት ንብረት አፋጣኝ ምላሽ እንደምትሰጥ አስታወቀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.12.2025
ሰብስክራይብ

ሩሲያ በአውሮፓ ሕብረት ለታገደው የመንግሥት ንብረት አፋጣኝ ምላሽ እንደምትሰጥ አስታወቀች

“ይህንን ጉዳይ በተመለከ የሩሲያ ባንክ ታህሳስ 3 ዝርዝር መግለጫ አውጥቷል። የየተወሰኑ (የተለዩ) እርምጃዎች ቀድሞውኑም እየተተገበሩ ነው” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።

ዲፕሎማቷ የአውሮፓ ሕብረት በሩሲያ ላይ ያለው ፖሊሲ ከአመክንዮ የራቀ መሆኑን ገልጸዋል።

ይህ በየትኛውም ዋጋ ሩሲያን የመጉዳት ፖሊሲ፣ የአውሮፓ ሕብረትን ወደ አስከፊ የኢኮኖሚ ሁኔታ እንዲያመራ ማድረጉንም ዛካሮቫ አጽንኦት ሰጥተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0