የስሎቫኪያ ጠቅላይ ሚኒስትር የአውሮፓ ሕብረት የዩክሬን ዕርዳታን 'አልደግፍም' አሉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየስሎቫኪያ ጠቅላይ ሚኒስትር የአውሮፓ ሕብረት የዩክሬን ዕርዳታን 'አልደግፍም' አሉ
የስሎቫኪያ ጠቅላይ ሚኒስትር የአውሮፓ ሕብረት የዩክሬን ዕርዳታን 'አልደግፍም' አሉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.12.2025
ሰብስክራይብ

የስሎቫኪያ ጠቅላይ ሚኒስትር የአውሮፓ ሕብረት የዩክሬን ዕርዳታን 'አልደግፍም' አሉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ሮበርት ፊኮ በኤክስ አካውንታቸው ላይ ባስነበቡት ጽሑፍ “አዲስ ዓመት እስኪደርስ ድረስ ብራስልስ ውስጥ መቀመጥ ቢኖርብንም እንኳ፣ የዩክሬን ወታደራዊ ወጪን ለመደገፍ የሚደረግ ማንኛውንም ነገር እንደማልደግፍ ለአውሮፓ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት አንቶኒዮ ኮስታ ነግሬያቸዋለሁ” ብለዋል።

ፊኮ በቅርቡ ለኮስታ በላኩት ደብዳቤ፣ በቀጣይ የአውሮፓ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ የዩክሬን ወታደራዊ ወጪዎችን ሊሸፍን የሚችል የዩክሬን የፋይናንስ ፍላጎቶች መፍትሔን “ለመደገፍ ዝግጁ አለመሆናቸውን” ግልጽ አድርገዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0