በ2018 ሦስት ሚሊዮን የንግድ ፈቃድ እና እድሳት በኦንላይን መሰጠቱን የንግድ እና ቀጠናዊ ትሰስር ሚኒስትር ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበ2018 ሦስት ሚሊዮን የንግድ ፈቃድ እና እድሳት በኦንላይን መሰጠቱን የንግድ እና ቀጠናዊ ትሰስር ሚኒስትር ተናገሩ
በ2018 ሦስት ሚሊዮን የንግድ ፈቃድ እና እድሳት በኦንላይን መሰጠቱን የንግድ እና ቀጠናዊ ትሰስር ሚኒስትር ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.12.2025
ሰብስክራይብ

በ2018 ሦስት ሚሊዮን የንግድ ፈቃድ እና እድሳት በኦንላይን መሰጠቱን የንግድ እና ቀጠናዊ ትሰስር ሚኒስትር ተናገሩ

ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ በዲጂታል መንገድ በመሠራቱ ብዙ ጊዜ ይፈጅ የነበረውን የንግድ ፈቃድ የማውጣት ሂደት ወደ ሠዓታት ዝቅ ማድረግ መቻሉን 2ኛውን የኢምፓወር አዲስ ዐውደ ርዕይ በከፈቱበት ወቅት ተናግረዋል፡፡

“እሴት የተጨመረባቸው ምርቶች በጥራት እና በስፋት ተመርተው ለአገር ውስጥና ለዓለም ገበያ አንዲቀርቡ አንዲሁም የግብይት ስርዓቱ እንዲዘምን መንግሥት አስቻይ ሁኔታዎችን እየፈጠረ የሚገኝ ሲሆን የግሉ ዘርፍም ለውጤታማነቱ የበኩሉን ሚና መወጣት ይኖርበታል።” ብለዋል፡፡

የንግድ እና ቀጠናዊ ትሰስር ሚኒስትሩ፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና መገበያየት መጀመሯ ከአገራቱ ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት እንደጨመረም ማከላቸውን በሥፍራው የነበረችው የስፑትኒክ ባልደረባ ዘግባለች፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በ2018 ሦስት ሚሊዮን የንግድ ፈቃድ እና እድሳት በኦንላይን መሰጠቱን የንግድ እና ቀጠናዊ ትሰስር ሚኒስትር ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በ2018 ሦስት ሚሊዮን የንግድ ፈቃድ እና እድሳት በኦንላይን መሰጠቱን የንግድ እና ቀጠናዊ ትሰስር ሚኒስትር ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0