https://amh.sputniknews.africa
በ2018 የበጀት ዓመት 375 ሺህ ቶን ማር ለማምረት ዕቅድ መያዙን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ
በ2018 የበጀት ዓመት 375 ሺህ ቶን ማር ለማምረት ዕቅድ መያዙን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በ2018 የበጀት ዓመት 375 ሺህ ቶን ማር ለማምረት ዕቅድ መያዙን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ በ2017 የምርት ዘመን 327 ሺህ ቶን የማር ምርት የተሰበሰ ሲሆን አዲሱን ዕቅድ ለማሳካት ብሔራዊ የንብ ሀብት መረጃ አስተዳደር ስርዓት መዘጋጀቱ ይፋ... 13.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-13T12:06+0300
2025-12-13T12:06+0300
2025-12-13T12:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0d/2500512_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_2752948360f03f6d3f74fe83f71bca03.jpg
በ2018 የበጀት ዓመት 375 ሺህ ቶን ማር ለማምረት ዕቅድ መያዙን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ በ2017 የምርት ዘመን 327 ሺህ ቶን የማር ምርት የተሰበሰ ሲሆን አዲሱን ዕቅድ ለማሳካት ብሔራዊ የንብ ሀብት መረጃ አስተዳደር ስርዓት መዘጋጀቱ ይፋ ተደርጓል።የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር)፣ በትግበራ ላይ ያለው የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብሩ ዘርፉን ከማዘመን አኳያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዘመናዊ ቀፎዎችን አሰራጭቷል ሲሉ መናገራቸውን ሚኒስቴሩ በማኅበራዊ የትስስር ገፁ ላይ አስነብቧል። የዓለም አቀፍ የሥነ ነፍሳትና ሥነ-ምሕዳር ምርምር ማዕከል 135 ወረዳዎችን አቅፎ የመረጃ ስርዓትን በማሻሻል ለንብ ሀብት ዕድገት አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑ ተገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0d/2500512_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_f4d5cf855309306dac0b0d0ff329933e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በ2018 የበጀት ዓመት 375 ሺህ ቶን ማር ለማምረት ዕቅድ መያዙን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ
12:06 13.12.2025 (የተሻሻለ: 12:14 13.12.2025) በ2018 የበጀት ዓመት 375 ሺህ ቶን ማር ለማምረት ዕቅድ መያዙን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ
በ2017 የምርት ዘመን 327 ሺህ ቶን የማር ምርት የተሰበሰ ሲሆን አዲሱን ዕቅድ ለማሳካት ብሔራዊ የንብ ሀብት መረጃ አስተዳደር ስርዓት መዘጋጀቱ ይፋ ተደርጓል።
የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር)፣ በትግበራ ላይ ያለው የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብሩ ዘርፉን ከማዘመን አኳያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዘመናዊ ቀፎዎችን አሰራጭቷል ሲሉ መናገራቸውን ሚኒስቴሩ በማኅበራዊ የትስስር ገፁ ላይ አስነብቧል።
የዓለም አቀፍ የሥነ ነፍሳትና ሥነ-ምሕዳር ምርምር ማዕከል 135 ወረዳዎችን አቅፎ የመረጃ ስርዓትን በማሻሻል ለንብ ሀብት ዕድገት አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑ ተገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X