https://amh.sputniknews.africa
የውጭ እርዳታ መቀነስ፡ በኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ ላይ ተስፋና ስጋት
የውጭ እርዳታ መቀነስ፡ በኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ ላይ ተስፋና ስጋት
Sputnik አፍሪካ
በቲቢ በሽታ ከፍተኛ ጫና ካለባቸው አገሮች መካከል የሆነችው ኢትዮጵያ የጤና አጠባበቅ ሥርዓቷ ዋነኛ የጀርባ አጥንት የነበረው የውጭ እርዳታ እየቀነሰ በመምጣቱ ወሳኝ ወቅት ላይ ትገኛለች። ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድጋፍ መቀነስ የቲቢ ቁጥጥር ጥረቶችን... 12.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-12T21:06+0300
2025-12-12T21:06+0300
2025-12-12T21:06+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0c/2497770_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_ed0ad3f81b9145504acbac098b8ac5c2.png
የውጭ እርዳታ መቀነስ፡ በኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ ላይ ተስፋና ስጋት
Sputnik አፍሪካ
“የውጭ እርዳታ ማጣት በጣም አሳሳቢ ጉዳይ ነው […] ለቲቢ፣ ኤች አይ ቪ እና ወባ አስፈላጊ የሆኑ መድኃኒቶችን ግዥ ያለ እርዳታው በተግባር የማይቻል ነው። ነገር ግን አርቀን ስንመለከት ይህ የማንቂያ ደወል ሊሆን ይችላል። ለአፍሪካ ለቲቢ፣ ኤች አይ ቪ ወይም ጤና ብቻ ሳይሆን ለእርሻ፣ ትምህርት እና ሌሎችም ሀብትን በማሰባሰብ በራሷ ላይ ለመደገፍ ጥሩ አጋጣሚ ሊሆን ይችላል።” ሲሉ የ 'ቮለንተሪ ሄልዝ ሰርቪስ' ኢትዮጵያ መስራችና ዋና ዳይሬክተር እንዳልካቸው ፍቃዱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በቲቢ በሽታ ከፍተኛ ጫና ካለባቸው አገሮች መካከል የሆነችው ኢትዮጵያ የጤና አጠባበቅ ሥርዓቷ ዋነኛ የጀርባ አጥንት የነበረው የውጭ እርዳታ እየቀነሰ በመምጣቱ ወሳኝ ወቅት ላይ ትገኛለች። ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድጋፍ መቀነስ የቲቢ ቁጥጥር ጥረቶችን ማለትም ምርመራን፣ ሕክምናን እና የመድኃኒት መቋቋምን አደጋ ላይ እየጣለ ነው።
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ከ'ቮለንተሪ ሄልዝ ሰርቪስ' ኢትዮጵያ መስራችና ዋና ዳይሬክተር እንዳልካቸው ፍቃዱ ጋር በመሆን የጤና በጀት ቅነሳ በኢትዮጵያ የሳንባ ነቀርሳ ህክምና ላይ የሚያሳድረውን ተጨባጭ ተፅዕኖ ዳስሰናል።
በቲቢ በሽታ ከፍተኛ ጫና ካለባቸው አገሮች መካከል የሆነችው ኢትዮጵያ የጤና አጠባበቅ ሥርዓቷ ዋነኛ የጀርባ አጥንት የነበረው የውጭ እርዳታ እየቀነሰ በመምጣቱ ወሳኝ ወቅት ላይ ትገኛለች። ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድጋፍ መቀነስ የቲቢ ቁጥጥር ጥረቶችን ማለትም ምርመራን፣ ሕክምናን እና የመድኃኒት መቋቋምን አደጋ ላይ እየጣለ ነው። በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ከ'ቮለንተሪ ሄልዝ ሰርቪስ' ኢትዮጵያ መስራችና ዋና ዳይሬክተር እንዳልካቸው ፍቃዱ ጋር በመሆን የጤና በጀት ቅነሳ በኢትዮጵያ የሳንባ ነቀርሳ ህክምና ላይ የሚያሳድረውን ተጨባጭ ተፅዕኖ ዳስሰናል።ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ :ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0c/2497770_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_37a67be74ac292285953a693e88f98ce.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
የውጭ እርዳታ መቀነስ፡ በኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ ላይ ተስፋና ስጋት
“የውጭ እርዳታ ማጣት በጣም አሳሳቢ ጉዳይ ነው […] ለቲቢ፣ ኤች አይ ቪ እና ወባ አስፈላጊ የሆኑ መድኃኒቶችን ግዥ ያለ እርዳታው በተግባር የማይቻል ነው። ነገር ግን አርቀን ስንመለከት ይህ የማንቂያ ደወል ሊሆን ይችላል። ለአፍሪካ ለቲቢ፣ ኤች አይ ቪ ወይም ጤና ብቻ ሳይሆን ለእርሻ፣ ትምህርት እና ሌሎችም ሀብትን በማሰባሰብ በራሷ ላይ ለመደገፍ ጥሩ አጋጣሚ ሊሆን ይችላል።” ሲሉ የ 'ቮለንተሪ ሄልዝ ሰርቪስ' ኢትዮጵያ መስራችና ዋና ዳይሬክተር እንዳልካቸው ፍቃዱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በቲቢ በሽታ ከፍተኛ ጫና ካለባቸው አገሮች መካከል የሆነችው ኢትዮጵያ የጤና አጠባበቅ ሥርዓቷ ዋነኛ የጀርባ አጥንት የነበረው የውጭ እርዳታ እየቀነሰ በመምጣቱ ወሳኝ ወቅት ላይ ትገኛለች። ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድጋፍ መቀነስ የቲቢ ቁጥጥር ጥረቶችን ማለትም ምርመራን፣ ሕክምናን እና የመድኃኒት መቋቋምን አደጋ ላይ እየጣለ ነው። በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ከ'ቮለንተሪ ሄልዝ ሰርቪስ' ኢትዮጵያ መስራችና ዋና ዳይሬክተር እንዳልካቸው ፍቃዱ ጋር በመሆን የጤና በጀት ቅነሳ በኢትዮጵያ የሳንባ ነቀርሳ ህክምና ላይ የሚያሳድረውን ተጨባጭ ተፅዕኖ ዳስሰናል።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ :
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox