ከጎርጎሮሳውያኑ 2014 ጀምሮ የዶንባስ ግጭትን የሚዘግበዉ ጣሊያናዊ ጋዜጠኛ የፑቲን የወዳጅነት ሽልማት ሥራውን ለመቀጠል እንደ ማበረታቻ ተመልክቶታል

ሰብስክራይብ

ከጎርጎሮሳውያኑ 2014 ጀምሮ የዶንባስ ግጭትን የሚዘግበዉ ጣሊያናዊ ጋዜጠኛ የፑቲን የወዳጅነት ሽልማት ሥራውን ለመቀጠል እንደ ማበረታቻ ተመልክቶታል

"በመጀመሪያ ደረጃ፣ ይህ ታላቅ ደስታ እና ልዩ እድል ነው። በእውነት ለእኔ ተአምር ነው። የሥራዬም ውጤት ነው" ሲል ኤሊሴዮ ቤርቶላሲ ለስፑትኒክ ተናግሯል።

በጥምቅት ወር መጨረሻ ፑቲን ለቤርቶላሲ የወዳጅነት ሽልማት አበርክተዋል። ፕሬዝዳንቱ በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ለጋዜጠኛው የሩሲያ ዜግነት የሚያሰጠውን ድንጋጌ ፈርመዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0