ኢኮዋስ የአየር ትራንስፖርት ቀረጥን ለመቀነስና በጎርጎሮሳዊያኑ 2026 የአኅጉሪቱን የአውሮፕላን ትኬት ዋጋ ዝቅ እንደሚያደርግ አስታወቀ

ሰብስክራይብ

ኢኮዋስ የአየር ትራንስፖርት ቀረጥን ለመቀነስና በጎርጎሮሳዊያኑ 2026 የአኅጉሪቱን የአውሮፕላን ትኬት ዋጋ ዝቅ እንደሚያደርግ አስታወቀ

“እነዚህ የታጣሉት ቀረጦች ከዓለም አቀፍ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት መመሪያዎች የሚጻረሩ ሲሆን፣ ዕድገቱን ከመደገፍ ይልቅ ፍላጎትን ያዳክማሉ” ሲሉ የምዕራብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ (ኢኮዋስ) ኮሚሽን የትራንስፖርትና ቴሌኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ክሪስ አፒያህ ተናግረዋል።

የአየር ትራንስፖርት ወጪ ቅነሳው አየር መንገዶች የቲኬት ዋጋን እንዲቀንሱ ሊያነሳሳ ይገባል ሲሉ በአቡጃ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አክለዋል።

የተሻሻለ የአየር ትስስር ቱሪዝምን፣ ጤናን፣ ትምህርትን እንዲሁም ሌሎች በእንቅስቃሴ ላይ የተመሰረቱ ዘርፎችን ያጠናክራል ሲሉ አፒያህ አስረድተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0