https://amh.sputniknews.africa
ቡሩንዲ ከሩዋንዳ ጋር ጦርነት አትፈልግም፤ ነገር ግን ወረራ ከተፈጸመባት ራሷን ትከላከላለች - የቡሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ቡሩንዲ ከሩዋንዳ ጋር ጦርነት አትፈልግም፤ ነገር ግን ወረራ ከተፈጸመባት ራሷን ትከላከላለች - የቡሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ቡሩንዲ ከሩዋንዳ ጋር ጦርነት አትፈልግም፤ ነገር ግን ወረራ ከተፈጸመባት ራሷን ትከላከላለች - የቡሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኤድዋርድ ቢዚማና ለፈረንሳይ ሚዲያዎች፣ “ከሩዋንዳ ጋር ግንኙነት የምንፈጥርበት መስመር አለ፤ አሁንም ክፍት ነው። ቡሩንዲ... 12.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-12T19:33+0300
2025-12-12T19:33+0300
2025-12-12T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0c/2496336_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_1b0ab69e8e0bada2ce5a0f8d1f684bce.jpg
ቡሩንዲ ከሩዋንዳ ጋር ጦርነት አትፈልግም፤ ነገር ግን ወረራ ከተፈጸመባት ራሷን ትከላከላለች - የቡሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኤድዋርድ ቢዚማና ለፈረንሳይ ሚዲያዎች፣ “ከሩዋንዳ ጋር ግንኙነት የምንፈጥርበት መስመር አለ፤ አሁንም ክፍት ነው። ቡሩንዲ ከማንም ጋር ጦርነት ፈልጋ አታውቅም፤ በዚህ አቋማችን ፀንተን እንቀጥላለን።” ብለዋል፡፡ ቢዚማና እንዳሉት፣ በሩዋንዳ ጦር የተደገፉት የኤም23 እና የኤኤፍሲ አማፂያን በህዳር ወር መጨረሻ በቡሩንዲ ግዛት ላይ ጥቃት የሰነዘሩ ሲሆን፣ ይህም የጊቴጋን መንግሥት ሕዝቡን እና ድንበሮቹን ለመጠበቅ እርምጃ እንዲወስድ አስገድዷል።ኤም23 ትደግፋለች ተብላ የተከሰሰችው ሩዋንዳ ክሱን በተደጋጋሚ ውድቅ አድርጋለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0c/2496336_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_29ba786e76860a3f1183e5b85794d3b2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቡሩንዲ ከሩዋንዳ ጋር ጦርነት አትፈልግም፤ ነገር ግን ወረራ ከተፈጸመባት ራሷን ትከላከላለች - የቡሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
19:33 12.12.2025 (የተሻሻለ: 19:34 12.12.2025) ቡሩንዲ ከሩዋንዳ ጋር ጦርነት አትፈልግም፤ ነገር ግን ወረራ ከተፈጸመባት ራሷን ትከላከላለች - የቡሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ኤድዋርድ ቢዚማና ለፈረንሳይ ሚዲያዎች፣ “ከሩዋንዳ ጋር ግንኙነት የምንፈጥርበት መስመር አለ፤ አሁንም ክፍት ነው። ቡሩንዲ ከማንም ጋር ጦርነት ፈልጋ አታውቅም፤ በዚህ አቋማችን ፀንተን እንቀጥላለን።” ብለዋል፡፡
ቢዚማና እንዳሉት፣ በሩዋንዳ ጦር የተደገፉት የኤም23 እና የኤኤፍሲ አማፂያን በህዳር ወር መጨረሻ በቡሩንዲ ግዛት ላይ ጥቃት የሰነዘሩ ሲሆን፣ ይህም የጊቴጋን መንግሥት ሕዝቡን እና ድንበሮቹን ለመጠበቅ እርምጃ እንዲወስድ አስገድዷል።
ኤም23 ትደግፋለች ተብላ የተከሰሰችው ሩዋንዳ ክሱን በተደጋጋሚ ውድቅ አድርጋለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X