የአኅጉሪቱን ሰፊ የታዳሽ ኃይል ምንጭ በቅንጅት ማልማት ይገባል - የኬንያ ኢነርጂ ሚኒስቴር የታዳሽ ኃይል ረዳት ዳይሬክተር

ሰብስክራይብ

የአኅጉሪቱን ሰፊ የታዳሽ ኃይል ምንጭ በቅንጅት ማልማት  ይገባል - የኬንያ ኢነርጂ ሚኒስቴር የታዳሽ ኃይል ረዳት ዳይሬክተር

ጆርጅ ንዮንጋዮ፣ የአፍሪካ አገራት የአኅጉሪቱን የኃይል ፍላጎት ለመመለስ በዕውቀት እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ በትብብር መሥራት እንዳለባቸው ይገልጻሉ።

"አፍሪካ ውስጥ መጠነ ሰፊ የታዳሽ ኃይል ምንጮች አሉ። እነዚህን ሐብቶች በአግባቡ አልምቶ ለመጠቀም ተቀራርበን መሥራት አለብን።" ብለዋል።

ረዳት ዳይሬክተሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ በአኅጉሪቱ ያሉትን የውሃ፣ የጂኦተርማል፣ የነፋስ እና ሌሎች የታዳሽ ኃይል ምንጮችም አንስተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0