ኤልሳቤት አማረ በ3 ሺህ ሜትር ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ አስገኘች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኤልሳቤት አማረ በ3 ሺህ ሜትር ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ አስገኘች
ኤልሳቤት አማረ በ3 ሺህ ሜትር ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ አስገኘች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.12.2025
ሰብስክራይብ

ኤልሳቤት አማረ በ3 ሺህ ሜትር ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ አስገኘች

ኢትዮጵያ በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ በሚገኘው 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ በሴቶች የ3 ሺህ ሜትር በአንደኝነት ስታጠናቅቅ፣ ኬንያ እና ዩጋንዳ 2ኛ እና 3ኛ ሆነው ጨርሰዋል።

በተጨማሪም በ1500 ሜትር የወንዶች ውድድር የብር ሜዳልያ አግኝታለች፡፡

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬቴሽን "ከ2ኛው የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ወጣቶች ጨዋታዎች የተገኙ ፍሬዎች ውጤታማነታቸውን እያሳዩ ይገኛሉ።" ሲል በማኅበራዊ ሚዲያው ላይ ገልጿል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኤልሳቤት አማረ በ3 ሺህ ሜትር ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ አስገኘች
ኤልሳቤት አማረ በ3 ሺህ ሜትር ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ አስገኘች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.12.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0