https://amh.sputniknews.africa
የብሪክስ መገበያያ ገንዘብ አገራት በዶላር ላይ ያላቸውን ጥገኝነት ይቀንሳል - የኬንያ ኢነርጂ እና ፔትሮሊየም ቁጥጥር ባለሥልጣን
የብሪክስ መገበያያ ገንዘብ አገራት በዶላር ላይ ያላቸውን ጥገኝነት ይቀንሳል - የኬንያ ኢነርጂ እና ፔትሮሊየም ቁጥጥር ባለሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
የብሪክስ መገበያያ ገንዘብ አገራት በዶላር ላይ ያላቸውን ጥገኝነት ይቀንሳል - የኬንያ ኢነርጂ እና ፔትሮሊየም ቁጥጥር ባለሥልጣን የባለስልጣኑ ምክትል ዳይሬክተር ፌንዊክስ ሙሶንዬ (ዶ/ር)፣ መገበያያ ገንዘቡ ሥራ ላይ ሲውል ቀጣና ተሻጋሪ ንግዶችን... 12.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-12T16:48+0300
2025-12-12T16:48+0300
2025-12-12T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0c/2494146_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_550bdd2bb20ea5e7ff7b2c9e1bb2e51a.jpg
የብሪክስ መገበያያ ገንዘብ አገራት በዶላር ላይ ያላቸውን ጥገኝነት ይቀንሳል - የኬንያ ኢነርጂ እና ፔትሮሊየም ቁጥጥር ባለሥልጣን የባለስልጣኑ ምክትል ዳይሬክተር ፌንዊክስ ሙሶንዬ (ዶ/ር)፣ መገበያያ ገንዘቡ ሥራ ላይ ሲውል ቀጣና ተሻጋሪ ንግዶችን በማቀላጠፍ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "አንድ ሦስተኛ የሚሆነውን የዓለም ሕዝብ ያቀፈው ብሪክስ የገበያ መዳረሻን ከማስፋት ባሻገር የአገር ውስጥ ገንዘቦች ከዶላር አንጻር ያለባቸውን ጫና ለመቀነስ ያግዛል።" ብለዋል። ምክትል ዳይሬክተሩ፣ የኢትዮጵያ እና ግብፅ የብሪክስ አባልነት ለአገራቱ እና ለጥምረቱ ስላለው አስተዋጽኦም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የብሪክስ መገበያያ ገንዘብ አገራት በዶላር ላይ ያላቸውን ጥገኝነት ይቀንሳል - የኬንያ ኢነርጂ እና ፔትሮሊየም ቁጥጥር ባለሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
የብሪክስ መገበያያ ገንዘብ አገራት በዶላር ላይ ያላቸውን ጥገኝነት ይቀንሳል - የኬንያ ኢነርጂ እና ፔትሮሊየም ቁጥጥር ባለሥልጣን
2025-12-12T16:48+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0c/2494146_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_a637429ff4a505ef3ff7b5e86ca73e33.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የብሪክስ መገበያያ ገንዘብ አገራት በዶላር ላይ ያላቸውን ጥገኝነት ይቀንሳል - የኬንያ ኢነርጂ እና ፔትሮሊየም ቁጥጥር ባለሥልጣን
16:48 12.12.2025 (የተሻሻለ: 16:54 12.12.2025) የብሪክስ መገበያያ ገንዘብ አገራት በዶላር ላይ ያላቸውን ጥገኝነት ይቀንሳል - የኬንያ ኢነርጂ እና ፔትሮሊየም ቁጥጥር ባለሥልጣን
የባለስልጣኑ ምክትል ዳይሬክተር ፌንዊክስ ሙሶንዬ (ዶ/ር)፣ መገበያያ ገንዘቡ ሥራ ላይ ሲውል ቀጣና ተሻጋሪ ንግዶችን በማቀላጠፍ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"አንድ ሦስተኛ የሚሆነውን የዓለም ሕዝብ ያቀፈው ብሪክስ የገበያ መዳረሻን ከማስፋት ባሻገር የአገር ውስጥ ገንዘቦች ከዶላር አንጻር ያለባቸውን ጫና ለመቀነስ ያግዛል።" ብለዋል።
ምክትል ዳይሬክተሩ፣ የኢትዮጵያ እና ግብፅ የብሪክስ አባልነት ለአገራቱ እና ለጥምረቱ ስላለው አስተዋጽኦም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X