የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ዋና ዋና የሩሲያ ድሎችን እና ከፍተኛ የዩክሬን ኪሳራዎች ይፋ አደረገ
15:05 12.12.2025 (የተሻሻለ: 15:14 12.12.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ዋና ዋና የሩሲያ ድሎችን እና ከፍተኛ የዩክሬን ኪሳራዎች ይፋ አደረገ
ሩሲያ ወታደሮች ባለፈው ሳምንት ሴቨርስክን ጨምሮ 8 ሰፈራዎችን ነፃ አውጥተዋል።
ሩሲያ በሲቪል መሠረተ ልማቶቿ ላይ ለተፈጸሙ ጥቃቶች ምላሽ፣ 1 ዋና እና 5 የቡድን ጥቃቶችን በዩክሬን ዒላማዎች ላይ ፈፅማለች።
የአየር የበላይነት፦ የሩሲያ አየር መከላከያ ሥርዓቶች አምስት የዩክሬን የረዥም ርቀት ኔፕቱን ሚሳኤሎችን እና 1 ሺህ 756 ድሮኖችን አስወግደዋል።
የዩክሬን ኪሳራዎች ፦ 9 ሺህ 115 የሚገመቱ ወታደሮች ተገድለዋል ወይም ቆስለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X