https://amh.sputniknews.africa
የባይደን 'ሥውር መንግሥት' በዩክሬን ማስቀረት የሚቻል ጦርነት አስከትሏል - የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ
የባይደን 'ሥውር መንግሥት' በዩክሬን ማስቀረት የሚቻል ጦርነት አስከትሏል - የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ
Sputnik አፍሪካ
የባይደን 'ሥውር መንግሥት' በዩክሬን ማስቀረት የሚቻል ጦርነት አስከትሏል - የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ ኪሪል ዲሚትሪቭ፣ የባይደን የአውሮፓ መልዕክተኛ አማንዳ ስሎትን እና የሩሲያ ቀልደኞች (ፕራንክ አድራጊዎች) ቮቫን እና ሌክሰስ ያደረጉትን... 11.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-11T21:11+0300
2025-12-11T21:11+0300
2025-12-11T21:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0b/2487635_2:0:1278:718_1920x0_80_0_0_dffad4884486a346a01d68910963b479.jpg
የባይደን 'ሥውር መንግሥት' በዩክሬን ማስቀረት የሚቻል ጦርነት አስከትሏል - የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ ኪሪል ዲሚትሪቭ፣ የባይደን የአውሮፓ መልዕክተኛ አማንዳ ስሎትን እና የሩሲያ ቀልደኞች (ፕራንክ አድራጊዎች) ቮቫን እና ሌክሰስ ያደረጉትን ውይይት የሚያሳይ ቪዲዮ አጋርተዋል፤ በዚህም ባለሥልጣኗ የሚከተለውን ገልጸዋል፡- አሜሪካ የዩክሬን "የኔቶ አባልነት አንፈልግም" የሚል ቀላል መግለጫ ጦርነቱን ሊያስቀር እንሚችል ታውቅ ነበር፡፡ አሜሪካ የሩሲያን "አሸናፊነት" ለማስቀረት እና ዩክሬን ግዛቱን በኃይል እንድትመልስ ለመወራረድ ስትል ያንን መግለጫ አስግዳዋለች። ዲሚትሪቭ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ “የጅምላ ሞት ውሳኔዎች የሚወሰኑት በዚህ መልኩ ነው። ክፋት” ሲሉ አስነብበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የባይደን 'ሥውር መንግሥት' በዩክሬን ማስቀረት የሚቻል ጦርነት አስከትሏል - የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ
Sputnik አፍሪካ
የባይደን 'ሥውር መንግሥት' በዩክሬን ማስቀረት የሚቻል ጦርነት አስከትሏል - የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ
2025-12-11T21:11+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0b/2487635_162:0:1119:718_1920x0_80_0_0_4cc2a571eeb7ca855220ba0c77241247.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የባይደን 'ሥውር መንግሥት' በዩክሬን ማስቀረት የሚቻል ጦርነት አስከትሏል - የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ
21:11 11.12.2025 (የተሻሻለ: 21:14 11.12.2025) የባይደን 'ሥውር መንግሥት' በዩክሬን ማስቀረት የሚቻል ጦርነት አስከትሏል - የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ መልዕክተኛ
ኪሪል ዲሚትሪቭ፣ የባይደን የአውሮፓ መልዕክተኛ አማንዳ ስሎትን እና የሩሲያ ቀልደኞች (ፕራንክ አድራጊዎች) ቮቫን እና ሌክሰስ ያደረጉትን ውይይት የሚያሳይ ቪዲዮ አጋርተዋል፤ በዚህም ባለሥልጣኗ የሚከተለውን ገልጸዋል፡-
አሜሪካ የዩክሬን "የኔቶ አባልነት አንፈልግም" የሚል ቀላል መግለጫ ጦርነቱን ሊያስቀር እንሚችል ታውቅ ነበር፡፡
አሜሪካ የሩሲያን "አሸናፊነት" ለማስቀረት እና ዩክሬን ግዛቱን በኃይል እንድትመልስ ለመወራረድ ስትል ያንን መግለጫ አስግዳዋለች።
ዲሚትሪቭ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ “የጅምላ ሞት ውሳኔዎች የሚወሰኑት በዚህ መልኩ ነው። ክፋት” ሲሉ አስነብበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X