ፑቲን በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጠና ስላለው ሁኔታ በክሬምሊን ስብሰባ አደረጉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፑቲን በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጠና ስላለው ሁኔታ በክሬምሊን ስብሰባ አደረጉ
ፑቲን በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጠና ስላለው ሁኔታ በክሬምሊን ስብሰባ አደረጉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.12.2025
ሰብስክራይብ

ፑቲን በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጠና ስላለው ሁኔታ በክሬምሊን ስብሰባ አደረጉ

የስብሰባው ዋና ዋና ነጥቦች

የስብሰባው ዋነኛ ትኩረት በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ሰሜናዊ ክፍል ላይ ባለው ሁኔታ ላይ እንደነበር የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ተናግረዋል፡፡

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ሴቨርስክ ከተማ ሙሉ በሙሉ በሩሲያ የጦር ኃይሎች ቁጥጥር ሥር ስለመግባቷ ዝርዝር ሪፖርቶች ተቀብለዋል፡፡ ዩክሬን ሴቨርስክን የምትፈልግበት ምክንያት ለጦር ኃይሎቿ ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታ ስላላት ነው፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ወደ ሊማን እና ስሎቭያንስክ የሚወስደውን መንገድ የምትሸፍን ከተማ በመሆኗ ነው። ስሎቭያንስክ በዶንባስ በኪዬቭ ቁጥጥር ሥር የነበረች ግዙፍ የከተሞች ማዕከል ነች።

ፑቲን በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጠና ውስጥ በሁሉም ግንባሮች ላይ አዎንታዊ ግስጋሴ መኖሩን ገልጸዋል።

ልዩ ወታደራዊ ዘመቻውን አስመልክቶ ስፑትኒክ ያዘጋጀውን ትንታኔ ያንብቡ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0