https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት የምትከተለው የሰላማዊ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ መንገድን ብቻ ነበር - ላቭሮቭ
ሩሲያ በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት የምትከተለው የሰላማዊ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ መንገድን ብቻ ነበር - ላቭሮቭ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት የምትከተለው የሰላማዊ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ መንገድን ብቻ ነበር - ላቭሮቭየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እንዳሉት፣ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ከመጀመሩ በፊት ሩሲያ ለዶኔትስክ እና ሉጋንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊኮች ግዛቶች... 11.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-11T12:11+0300
2025-12-11T12:11+0300
2025-12-11T12:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0b/2480637_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_1e3b93674610cc9d61665597422a090b.jpg
ሩሲያ በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት የምትከተለው የሰላማዊ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ መንገድን ብቻ ነበር - ላቭሮቭየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እንዳሉት፣ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ከመጀመሩ በፊት ሩሲያ ለዶኔትስክ እና ሉጋንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊኮች ግዛቶች የደህንነት ዋስትና በመስጠት ላይ ያተኮሩ የራሷን የውሳኔ ሐሳቦች ለአሜሪካ እና ለኔቶ አቅርባ ነበር።“ይሁን እንጂ አሜሪካውያን እና ኔቶ የእኛን የውሳኔ ሐሳቦች ውድቅ አደረጉ። ምዕራባውያን መፈንቅለ መንግሥቱን (እ.አ.አ. በ2014 የተደረገውን) ለተቃወሙት ሰዎች በኃይል መፍትሄ ለመስጠት እና እነርሱን ለመጨፍለቅ ለዩክሬን ብሔርተኞች ገደብ አልባ ነፃነት ሊሰጡ መሆኑን ስንረዳ፣ ፕሬዝዳንታችን የደቡብ ምስራቅ ዩክሬንን ሕዝብ ለመጠበቅ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ከመጀመር ውጭ ሌላ ምርጫ እንደሌለን ተናገሩት።”በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት የምትከተለው የሰላማዊ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ መንገድን ብቻ ነበር - ላቭሮቭ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት የምትከተለው የሰላማዊ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ መንገድን ብቻ ነበር - ላቭሮቭ
2025-12-11T12:11+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0b/2480637_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_b6d56a6758e0185a07f171b3d6fa366f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት የምትከተለው የሰላማዊ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ መንገድን ብቻ ነበር - ላቭሮቭ
12:11 11.12.2025 (የተሻሻለ: 12:14 11.12.2025) ሩሲያ በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት የምትከተለው የሰላማዊ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ መንገድን ብቻ ነበር - ላቭሮቭ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እንዳሉት፣ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ከመጀመሩ በፊት ሩሲያ ለዶኔትስክ እና ሉጋንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊኮች ግዛቶች የደህንነት ዋስትና በመስጠት ላይ ያተኮሩ የራሷን የውሳኔ ሐሳቦች ለአሜሪካ እና ለኔቶ አቅርባ ነበር።
“ይሁን እንጂ አሜሪካውያን እና ኔቶ የእኛን የውሳኔ ሐሳቦች ውድቅ አደረጉ። ምዕራባውያን መፈንቅለ መንግሥቱን (እ.አ.አ. በ2014 የተደረገውን) ለተቃወሙት ሰዎች በኃይል መፍትሄ ለመስጠት እና እነርሱን ለመጨፍለቅ ለዩክሬን ብሔርተኞች ገደብ አልባ ነፃነት ሊሰጡ መሆኑን ስንረዳ፣ ፕሬዝዳንታችን የደቡብ ምስራቅ ዩክሬንን ሕዝብ ለመጠበቅ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ከመጀመር ውጭ ሌላ ምርጫ እንደሌለን ተናገሩት።”
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X