የፈረንሳይ ልዩ ኃይል በቤኒን የተካሄደውን አመፅ ለማስቆም በመጨረሻው የዘመቻው ምዕራፍ ላይ መሳተፉን ኮሎኔሉ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየፈረንሳይ ልዩ ኃይል በቤኒን የተካሄደውን አመፅ ለማስቆም በመጨረሻው የዘመቻው ምዕራፍ ላይ መሳተፉን ኮሎኔሉ ተናገሩ
የፈረንሳይ ልዩ ኃይል በቤኒን የተካሄደውን አመፅ ለማስቆም በመጨረሻው የዘመቻው ምዕራፍ ላይ መሳተፉን ኮሎኔሉ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.12.2025
ሰብስክራይብ

የፈረንሳይ ልዩ ኃይል በቤኒን የተካሄደውን አመፅ ለማስቆም በመጨረሻው የዘመቻው ምዕራፍ ላይ መሳተፉን ኮሎኔሉ ተናገሩ

እሁድ እለት ሥልጣን ለመያዝ የተደረገውን ሙከራ በቤኒን ጦር ኃይል ተገትቷል ሲሉ የቤኒን ሪፐብሊካን ጋርድ አዛዥ ጂሞን ቴቮጅሬ ገልፀዋል።

እሁድ ከሠዓት በኋላ የቤኒን ጦር፣ በተለዩ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ከፈጸመው የናይጄሪያ አየር ኃይል እና ልዩ ኃይሏን ከላከችው ፈረንሳይ ድጋፍ ማግኘቱን ጠቁመዋል።

ከልዩ ኃይል ጋር በመሆን፣ ሁኔታውን ለመከታተል ፈረንሳይ የስለላ አውሮፕላን ወደ ቤኒን መላኳን ቀደም ሲል ሚዲያ ዘግቧል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0