ኢትዮጵያና ዛምቢያ በወታደራዊ መስክ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያና ዛምቢያ በወታደራዊ መስክ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ
ኢትዮጵያና ዛምቢያ በወታደራዊ መስክ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 10.12.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያና ዛምቢያ በወታደራዊ መስክ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

የኢፌዲሪ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከዛምቢያ አቻቸው ጄፍሪ ዚኤሌ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል፡፡

ሁለቱ ሀገራት በዘመናዊ ሠራዊት ግንባታ፣ በደኅንነት፣ በወታደራዊ ትምህርትና ሥልጠና፣ በወታደራዊ ኢንዱስትሪና በሌሎችም ዘርፎች በጋራ ለመሥራት መስማማታቸውን መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ለቀጣናው ደኅንነት እንዲሁም ለሀገራት ሠላምና መረጋጋት ኢትዮጵያ በቁርጠኝነት እንደምትሠራ ፊልድ ማርሻሉ ገልፀዋል፡፡

ኤታማዦር ሹሙ ጄፍሪ ዚኤሌ በበኩላቸው “በልዩ ልዩ ወታደራዊ መስኮች በጋራ ለመሥራት ዛምቢያ ያቀረበችውን ጥያቄ ኢትዮጵያ በመቀበሏ ደስተኛ ነን” ብለዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያና ዛምቢያ በወታደራዊ መስክ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያና ዛምቢያ በወታደራዊ መስክ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0