“በአፍሪካ ምቹ ድንበር ተሻጋሪ የክፍያ ሥርዓት ለመፍጠር የቁጥጥር ሥርዓቶችን ማስማማት ይገባል”

ሰብስክራይብ

“በአፍሪካ ምቹ ድንበር ተሻጋሪ የክፍያ ሥርዓት ለመፍጠር የቁጥጥር ሥርዓቶችን ማስማማት ይገባል”

ነፃ የንግድ ቀጣናው አፍሪካን በግብይት ማስተሳሰር የሚያስችል ሕጋዊ አሠራር በመፍጠር ረገድ ያስመዘገበውን ውጤት፤ ምቹ አኅጉራዊ የክፍያ አማራጮችን በማስፋት መደገፍ እንደሚገባ፤ የአፍሪካ ኔንዳ ፋውንዴሽን ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሳቢኔ ሜንሳህ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ካለው ሁለተኛው የኢትዮጵያ ዲጂታል ክፍያ ጉባዔስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

"ይህን ለማሳካት የእያንዳንዱ ሀገር ማዕከላዊ ባንኮች እና ቀጣናዊ አደረጃጀቶች አንድ ላይ መሥራት አለባቸው። አፍሪካ ድንበር ተሻጋሪ የክፍያ አገልግሎትን የሚያቀላጥፍ የተናበበ ማዕቀፍ ያስፈልጋታል" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0