https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በቡና ዘርፍ የህፃናት የጉልበት ብዝበዛን የሚከለክል ስትራቴጂ ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በቡና ዘርፍ የህፃናት የጉልበት ብዝበዛን የሚከለክል ስትራቴጂ ይፋ አደረገ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በቡና ዘርፍ የህፃናት የጉልበት ብዝበዛን የሚከለክል ስትራቴጂ ይፋ አደረገ በቡና እሴት ሰንሰለት ውስጥ ያለውን የህፃናት የጉልበት ብዝበዛ ለመግታት አዲስ የአምስት ዓመታት የህፃናት ጉልበት ብዝበዛ ስትራቴጂ ወደ ሥራ... 10.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-10T18:44+0300
2025-12-10T18:44+0300
2025-12-10T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0a/2476007_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_eaf81d7c41482132b287aaf9d6a562be.jpg
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በቡና ዘርፍ የህፃናት የጉልበት ብዝበዛን የሚከለክል ስትራቴጂ ይፋ አደረገ በቡና እሴት ሰንሰለት ውስጥ ያለውን የህፃናት የጉልበት ብዝበዛ ለመግታት አዲስ የአምስት ዓመታት የህፃናት ጉልበት ብዝበዛ ስትራቴጂ ወደ ሥራ መግባቱን የባለሥልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታጋይ ኑሩ አስታውቀዋል፡፡“ስትራቴጂው መንሳኤዎችን በመለየት የተለያዩ የኑሮ ምንጮችን ማስተዋወቅ፣ ሕጋዊ እና የክትትል ስርዓቶችን ማጠናከር፣ የትምህርት ተደራሽነትን ማስፋፋት፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻዎችን መተግበር እና የተዋሃዱና ሁሉን አቀፍ ዘዴዎችን ሥራ ላይ ያውላል” ብለዋል፡፡ ባለሥልጣኑ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ስትራቴጂውን ማዘጋጀቱ ተመላክቷል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0a/2476007_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_a13be4889960641d647a703721ab31a3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በቡና ዘርፍ የህፃናት የጉልበት ብዝበዛን የሚከለክል ስትራቴጂ ይፋ አደረገ
18:44 10.12.2025 (የተሻሻለ: 18:54 10.12.2025) የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በቡና ዘርፍ የህፃናት የጉልበት ብዝበዛን የሚከለክል ስትራቴጂ ይፋ አደረገ
በቡና እሴት ሰንሰለት ውስጥ ያለውን የህፃናት የጉልበት ብዝበዛ ለመግታት አዲስ የአምስት ዓመታት የህፃናት ጉልበት ብዝበዛ ስትራቴጂ ወደ ሥራ መግባቱን የባለሥልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታጋይ ኑሩ አስታውቀዋል፡፡
“ስትራቴጂው መንሳኤዎችን በመለየት የተለያዩ የኑሮ ምንጮችን ማስተዋወቅ፣ ሕጋዊ እና የክትትል ስርዓቶችን ማጠናከር፣ የትምህርት ተደራሽነትን ማስፋፋት፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻዎችን መተግበር እና የተዋሃዱና ሁሉን አቀፍ ዘዴዎችን ሥራ ላይ ያውላል” ብለዋል፡፡
ባለሥልጣኑ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ስትራቴጂውን ማዘጋጀቱ ተመላክቷል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X