https://amh.sputniknews.africa
የዲጂታል ክፍያ ትስስር ለአኅጉሪቱ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ትልቅ ዕድል ይፈጥራል - ባለሙያ
የዲጂታል ክፍያ ትስስር ለአኅጉሪቱ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ትልቅ ዕድል ይፈጥራል - ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የዲጂታል ክፍያ ትስስር ለአኅጉሪቱ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ትልቅ ዕድል ይፈጥራል - ባለሙያ በአፍሪካ ሀገራት መካከል ቀልጣፋ የንግድ ሥርዓት ለመፍጠር፤ የዲጂታል ክፍያ አማራጮችን ማስፋት ላይ በትብብር መሥራት እንደሚገባ የአክሲቫ ፊንቴክ... 10.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-10T18:28+0300
2025-12-10T18:28+0300
2025-12-10T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0a/2475567_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_68de31a7520fe1279405d2bfae21b3ee.jpg
የዲጂታል ክፍያ ትስስር ለአኅጉሪቱ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ትልቅ ዕድል ይፈጥራል - ባለሙያ በአፍሪካ ሀገራት መካከል ቀልጣፋ የንግድ ሥርዓት ለመፍጠር፤ የዲጂታል ክፍያ አማራጮችን ማስፋት ላይ በትብብር መሥራት እንደሚገባ የአክሲቫ ፊንቴክ እና ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ኩባንያ ተወካይ ጋውራቭ ዲንግግራ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። "አፍሪካ በተለይ የግብርና ምርቶችን በስፋት ወደ ሌሎች የዓለም ክፍሎች ትልካለች። ይህን ገበያ በአኅጉሪቱ ውስጥ ለማስፋት የዲጂታል ግብይት ትስስሩን ማጎበት ይገባል" ሲሉ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ካለው ሁለተኛው የኢትዮጵያ ዲጂታል ክፍያ ጉባዔ ጎን ለጎን ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዲጂታል ክፍያ ትስስር ለአኅጉሪቱ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ትልቅ ዕድል ይፈጥራል - ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የዲጂታል ክፍያ ትስስር ለአኅጉሪቱ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ትልቅ ዕድል ይፈጥራል - ባለሙያ
2025-12-10T18:28+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0a/2475567_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_b7c137a8355ead391aa3f5930adc09b4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዲጂታል ክፍያ ትስስር ለአኅጉሪቱ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ትልቅ ዕድል ይፈጥራል - ባለሙያ
18:28 10.12.2025 (የተሻሻለ: 18:34 10.12.2025) የዲጂታል ክፍያ ትስስር ለአኅጉሪቱ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ትልቅ ዕድል ይፈጥራል - ባለሙያ
በአፍሪካ ሀገራት መካከል ቀልጣፋ የንግድ ሥርዓት ለመፍጠር፤ የዲጂታል ክፍያ አማራጮችን ማስፋት ላይ በትብብር መሥራት እንደሚገባ የአክሲቫ ፊንቴክ እና ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ኩባንያ ተወካይ ጋውራቭ ዲንግግራ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
"አፍሪካ በተለይ የግብርና ምርቶችን በስፋት ወደ ሌሎች የዓለም ክፍሎች ትልካለች። ይህን ገበያ በአኅጉሪቱ ውስጥ ለማስፋት የዲጂታል ግብይት ትስስሩን ማጎበት ይገባል" ሲሉ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ካለው ሁለተኛው የኢትዮጵያ ዲጂታል ክፍያ ጉባዔ ጎን ለጎን ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X