https://amh.sputniknews.africa
የሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት ከኢትዮጵያ አልፎ ለቀጣናው ሰላም እና ልማት ጉልህ አበርክቶ ይኖረዋል - አምባሳደር መሐሙድ ድሪር
የሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት ከኢትዮጵያ አልፎ ለቀጣናው ሰላም እና ልማት ጉልህ አበርክቶ ይኖረዋል - አምባሳደር መሐሙድ ድሪር
Sputnik አፍሪካ
የሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት ከኢትዮጵያ አልፎ ለቀጣናው ሰላም እና ልማት ጉልህ አበርክቶ ይኖረዋል - አምባሳደር መሐሙድ ድሪር የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር፤ ሀገራዊ ምክክሩ ለኢትዮጵያ የሀገር ግንባታ ሂደት ቁልፍ ርምጃ ነው ሲሉ... 10.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-10T17:49+0300
2025-12-10T17:49+0300
2025-12-10T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0a/2475121_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_562d60e746080c8598f505cc0e3b08a0.jpg
የሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት ከኢትዮጵያ አልፎ ለቀጣናው ሰላም እና ልማት ጉልህ አበርክቶ ይኖረዋል - አምባሳደር መሐሙድ ድሪር የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር፤ ሀገራዊ ምክክሩ ለኢትዮጵያ የሀገር ግንባታ ሂደት ቁልፍ ርምጃ ነው ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃለምልልስ ተናግረዋል፡፡ "ምክክሩ አሁን ያለንበት ሁኔታ ላይ ያደረሱን ጉዳዮች ላይ አካታች እና አሳታፊ ውይይት ማድረግ ያስችለናል። የምክክሩ ስኬት ለአፍሪካ በአጠቃላይ በጣም ወሳኝ እመርታ ነው" ብለዋል። ሂደቱ ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ የመስጠት ባሕል ላይ ይበልጥ መተማመን በሚፈጥር አግብብ እንደሚካሄድም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት ከኢትዮጵያ አልፎ ለቀጣናው ሰላም እና ልማት ጉልህ አበርክቶ ይኖረዋል - አምባሳደር መሐሙድ ድሪር
Sputnik አፍሪካ
የሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት ከኢትዮጵያ አልፎ ለቀጣናው ሰላም እና ልማት ጉልህ አበርክቶ ይኖረዋል - አምባሳደር መሐሙድ ድሪር
2025-12-10T17:49+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0a/2475121_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_f40d161cc74791d8e12f3130cb3c5bfa.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት ከኢትዮጵያ አልፎ ለቀጣናው ሰላም እና ልማት ጉልህ አበርክቶ ይኖረዋል - አምባሳደር መሐሙድ ድሪር
17:49 10.12.2025 (የተሻሻለ: 17:54 10.12.2025) የሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት ከኢትዮጵያ አልፎ ለቀጣናው ሰላም እና ልማት ጉልህ አበርክቶ ይኖረዋል - አምባሳደር መሐሙድ ድሪር
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር፤ ሀገራዊ ምክክሩ ለኢትዮጵያ የሀገር ግንባታ ሂደት ቁልፍ ርምጃ ነው ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃለምልልስ ተናግረዋል፡፡
"ምክክሩ አሁን ያለንበት ሁኔታ ላይ ያደረሱን ጉዳዮች ላይ አካታች እና አሳታፊ ውይይት ማድረግ ያስችለናል። የምክክሩ ስኬት ለአፍሪካ በአጠቃላይ በጣም ወሳኝ እመርታ ነው" ብለዋል።
ሂደቱ ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ የመስጠት ባሕል ላይ ይበልጥ መተማመን በሚፈጥር አግብብ እንደሚካሄድም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X