የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር በትግራይ ክልል የፍሳሽ ማስወገጃ ፕሮጀክት ግንባታ አስጀመረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር በትግራይ ክልል የፍሳሽ ማስወገጃ ፕሮጀክት ግንባታ አስጀመረ
የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር በትግራይ ክልል የፍሳሽ ማስወገጃ ፕሮጀክት ግንባታ አስጀመረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 10.12.2025
ሰብስክራይብ

የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር በትግራይ ክልል የፍሳሽ ማስወገጃ ፕሮጀክት ግንባታ አስጀመረ

ፕሮጀክቱ በ2.24 ቢሊዮን ብር በመቀሌ ከተማ የሚገነባ መሆኑን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ አስታውቀዋል፡፡

ወጪው ከዓለም አቀፍ ተቋም በተገኘ ብድር እንደሚሸፈን እና በአስራ ስምንት ወራት ውስጥ ተጠናቆ ለአገልግሎት እንደሚበቃ ተናግረዋል፡፡

ሚኒስትሩ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፐሬዝዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ ጋር በመሆን ለግንባታው የመሠረተ ድንጋይ ማስቀመጣቸውን በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው አጋርተዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0