ለሰላም እንጂ ለተኩስ አቁም አይደለም
12:43 10.12.2025 (የተሻሻለ: 12:44 10.12.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ለሰላም እንጂ ለተኩስ አቁም አይደለም
እየሠራን ያለነው - የክሬምሊን ቃል አቀባይ
ከዲሚትሪ ፔስኮቭ መግለጫ የተገኙ ዋና ዋና ነጥቦች፦
▪ ዘለንስኪ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ለማካሄድ ዝግጁ መሆኑን ተከትሎ ክሬምሊን ሁኔታውን በቅርበት ይከታተላል።
▪ ዘለንስኪ ምርጫ ለማካሄድ ዝግጁ መሆኑን መግለፁ "በጣም አዲስ" ነው፤ ነገር ግን ፑቲን አስፈላጊነቱ ላይ ብዙ ጊዜ ሲናገሩ ቆይተዋል።
▪ ሩሲያ በተፈረሙ ሰነዶች ላይ የተመሠረተ የተረጋጋና ዘላቂ ሰላም ትፈልጋለች።
▪ ክሬምሊን ትራምፕ በተለይም ሩሲያን እና የዩክሬን ሰላም ስምምነትን በተመለከተ ከፖለቲኮ ጋር ያደረጉትን ቃለምልልስ በጥንቃቄ ተመልክቷል።
▪ ትራምፕ የዩክሬን ግጭት መንስኤዎችን አንስተዋል።
▪ ትራምፕ በዩክሬን የኔቶ አባልነት፣ ግዛቶች እና የኪዬቭ መሬቶች ማጣት ዙሪያ የሰጡት መግለጫዎች ከሩሲያ አቋም ጋር በጣም የሚጣጣሙ ናቸው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X