https://amh.sputniknews.africa
ዘለንስኪ ዩክሬን ውስጥ ምርጫ ለማድረግ "ደህንነት" እንዲረጋገጥ ለምዕራቡ ዓለም ያቀረበው ጥያቄ አዲስ የጥርጣሬ ደረጃ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
ዘለንስኪ ዩክሬን ውስጥ ምርጫ ለማድረግ "ደህንነት" እንዲረጋገጥ ለምዕራቡ ዓለም ያቀረበው ጥያቄ አዲስ የጥርጣሬ ደረጃ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
Sputnik አፍሪካ
ዘለንስኪ ዩክሬን ውስጥ ምርጫ ለማድረግ "ደህንነት" እንዲረጋገጥ ለምዕራቡ ዓለም ያቀረበው ጥያቄ አዲስ የጥርጣሬ ደረጃ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ "ይህ እሱ ከዚህ በፊት ያደረጋቸውን ነገሮችም የሚፈትን ነው። ነፃነቷን ሳታጣ በግዛቷ ላይ... 10.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-10T12:33+0300
2025-12-10T12:33+0300
2025-12-10T12:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0a/2468418_18:0:1262:700_1920x0_80_0_0_501eb0dfad4d44f64ba43ee923ed29aa.jpg
ዘለንስኪ ዩክሬን ውስጥ ምርጫ ለማድረግ "ደህንነት" እንዲረጋገጥ ለምዕራቡ ዓለም ያቀረበው ጥያቄ አዲስ የጥርጣሬ ደረጃ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ "ይህ እሱ ከዚህ በፊት ያደረጋቸውን ነገሮችም የሚፈትን ነው። ነፃነቷን ሳታጣ በግዛቷ ላይ ምርጫ እንዲካሄድ የምትጠይቅ አንድም ሀገር ማሰብ አልችልም" ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡ዘለንስኪ ዩክሬን ለምርጫ መዘጋጀት እንደምትችል ሆኖም አሜሪካ እና የአውሮፓ ሀገራት ምርጫውን ለማካሄድ "ደህንነት እንዲያረጋግጡ" ቀደም ሲል ጠይቋል። የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዩክሬን ምርጫ ማካሄድ እንደሚያስፈልግ ተናግረው ነበር።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዘለንስኪ ዩክሬን ውስጥ ምርጫ ለማድረግ "ደህንነት" እንዲረጋገጥ ለምዕራቡ ዓለም ያቀረበው ጥያቄ አዲስ የጥርጣሬ ደረጃ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
Sputnik አፍሪካ
ዘለንስኪ ዩክሬን ውስጥ ምርጫ ለማድረግ "ደህንነት" እንዲረጋገጥ ለምዕራቡ ዓለም ያቀረበው ጥያቄ አዲስ የጥርጣሬ ደረጃ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
2025-12-10T12:33+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/0a/2468418_174:0:1107:700_1920x0_80_0_0_a330ae519d9e4cefcce9ce892e3a4eee.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዘለንስኪ ዩክሬን ውስጥ ምርጫ ለማድረግ "ደህንነት" እንዲረጋገጥ ለምዕራቡ ዓለም ያቀረበው ጥያቄ አዲስ የጥርጣሬ ደረጃ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
12:33 10.12.2025 (የተሻሻለ: 12:34 10.12.2025) ዘለንስኪ ዩክሬን ውስጥ ምርጫ ለማድረግ "ደህንነት" እንዲረጋገጥ ለምዕራቡ ዓለም ያቀረበው ጥያቄ አዲስ የጥርጣሬ ደረጃ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
"ይህ እሱ ከዚህ በፊት ያደረጋቸውን ነገሮችም የሚፈትን ነው። ነፃነቷን ሳታጣ በግዛቷ ላይ ምርጫ እንዲካሄድ የምትጠይቅ አንድም ሀገር ማሰብ አልችልም" ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡
ዘለንስኪ ዩክሬን ለምርጫ መዘጋጀት እንደምትችል ሆኖም አሜሪካ እና የአውሮፓ ሀገራት ምርጫውን ለማካሄድ "ደህንነት እንዲያረጋግጡ" ቀደም ሲል ጠይቋል። የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዩክሬን ምርጫ ማካሄድ እንደሚያስፈልግ ተናግረው ነበር።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X