https://amh.sputniknews.africa
የማካካሻ ፍትህ ፦ ለአፍሪካ ለምን አስፈላጊና ወሳኝ ጥያቄ ሆነ ?
የማካካሻ ፍትህ ፦ ለአፍሪካ ለምን አስፈላጊና ወሳኝ ጥያቄ ሆነ ?
Sputnik አፍሪካ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ባለ ሁለት ክፍል ዝግጅት፣ በመጀመሪያው ክፍል የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ ዳዊት መዝገበ፣ የቅኝ ግዛት ካሳ ለአፍሪካ ክብር፣ ሉዓላዊነትና ልማት አስፈላጊ የሆነበትን ምክንያት እንዲሁም በሁለተኛው የዝግጅታችን... 09.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-09T18:11+0300
2025-12-09T18:11+0300
2025-12-09T18:30+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/09/2462133_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_67f0e3d2aa6d2c6b958407b60934aabb.png
የማካካሻ ፍትህ ፦ ለአፍሪካ ለምን አስፈላጊና ወሳኝ ጥያቄ ሆነ ?
Sputnik አፍሪካ
“የቅኝ ግዛት ካሳ ጉዳይ ማንሳት ከታሪካዊ እይታ አንጻር ብቻ ሳይሆን ከፖለቲካዊና ከሥነ-ልቦናዊ እይታ አንጻርም ጭምር በጣም አስፈላጊ ነው። ይህም አሁን ያለው የምዕራቡ ዓለም ትውልድ እንዲሁም አሁን በአፍሪካ እና በሌሎች በዓለም ዙሪያ በሚገኙ የቅኝ ግዛት ሥር በነበሩ አገሮች የሚኖሩት ትውልዶች በእነዚህ አካባቢዎች ጭቆና፣ ብዝበዛ እና አሰቃቂ የቅኝ ግዛት አገዛዝ እንደነበረ ማወቅ አለባቸው።” ሲሉ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ ዳዊት መዝገበ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ባለ ሁለት ክፍል ዝግጅት፣ በመጀመሪያው ክፍል የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ ዳዊት መዝገበ፣ የቅኝ ግዛት ካሳ ለአፍሪካ ክብር፣ ሉዓላዊነትና ልማት አስፈላጊ የሆነበትን ምክንያት እንዲሁም በሁለተኛው የዝግጅታችን ክፍል ደግሞ በናይጄሪያ ሴኪውሪቲስ እና ኤክስቼንጅ ኮሚሽን የሕግ እና ክስ ጉዳዮች መምሪያ ም/ዳይሬክተርና ኃላፊ ፍራንሲስ ኡዞማ ኦካፎር (ዶ/ር) ፣ በናይጄሪያ ሴኪውሪቲስ እና ኤክስቼንጅ ኮሚሽን የሕግ መምሪያ ዳይሬክተር ኔስተር ኢኬአጉ ፣ እንዲሁም በሴድረስ ግሩፕ አፍሪካ ሥራ አስፈፃሚ ዳይሬክተር ዴሌ አኪንጆን በአፍሪካ አህጉር ውስጥ የካፒታል ገበያ አስፈላጊነትን አስመልክቶ ያደረግነው ውይይት ተካትቷል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ባለ ሁለት ክፍል ዝግጅት፣ በመጀመሪያው ክፍል የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ ዳዊት መዝገበ፣ የቅኝ ግዛት ካሳ ለአፍሪካ ክብር፣ ሉዓላዊነትና ልማት አስፈላጊ የሆነበትን ምክንያት እንዲሁም በሁለተኛው የዝግጅታችን ክፍል ደግሞ በናይጄሪያ ሴኪውሪቲስ እና ኤክስቼንጅ ኮሚሽን የሕግ እና ክስ ጉዳዮች መምሪያ ም/ዳይሬክተርና ኃላፊ ፍራንሲስ ኡዞማ ኦካፎር (ዶ/ር) ፣ በናይጄሪያ ሴኪውሪቲስ እና ኤክስቼንጅ ኮሚሽን የሕግ መምሪያ ዳይሬክተር ኔስተር ኢኬአጉ ፣ እንዲሁም በሴድረስ ግሩፕ አፍሪካ ሥራ አስፈፃሚ ዳይሬክተር ዴሌ አኪንጆን በአፍሪካ አህጉር ውስጥ የካፒታል ገበያ አስፈላጊነትን አስመልክቶ ያደረግነው ውይይት ተካትቷል፡፡ ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ፡ ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/09/2462133_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_a23c3a36cd6b27f25ae95f29394dbe74.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
የማካካሻ ፍትህ ፦ ለአፍሪካ ለምን አስፈላጊና ወሳኝ ጥያቄ ሆነ ?
18:11 09.12.2025 (የተሻሻለ: 18:30 09.12.2025) “የቅኝ ግዛት ካሳ ጉዳይ ማንሳት ከታሪካዊ እይታ አንጻር ብቻ ሳይሆን ከፖለቲካዊና ከሥነ-ልቦናዊ እይታ አንጻርም ጭምር በጣም አስፈላጊ ነው። ይህም አሁን ያለው የምዕራቡ ዓለም ትውልድ እንዲሁም አሁን በአፍሪካ እና በሌሎች በዓለም ዙሪያ በሚገኙ የቅኝ ግዛት ሥር በነበሩ አገሮች የሚኖሩት ትውልዶች በእነዚህ አካባቢዎች ጭቆና፣ ብዝበዛ እና አሰቃቂ የቅኝ ግዛት አገዛዝ እንደነበረ ማወቅ አለባቸው።” ሲሉ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ ዳዊት መዝገበ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው
የራይዚንግ ሳውዝ ባለ ሁለት ክፍል ዝግጅት፣ በመጀመሪያው ክፍል
የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ ዳዊት መዝገበ፣ የቅኝ ግዛት ካሳ ለአፍሪካ ክብር፣ ሉዓላዊነትና ልማት አስፈላጊ የሆነበትን ምክንያት እንዲሁም በሁለተኛው የዝግጅታችን ክፍል ደግሞ
በናይጄሪያ ሴኪውሪቲስ እና ኤክስቼንጅ ኮሚሽን የሕግ እና ክስ ጉዳዮች መምሪያ ም/ዳይሬክተርና ኃላፊ ፍራንሲስ ኡዞማ ኦካፎር (ዶ/ር) ፣ በናይጄሪያ ሴኪውሪቲስ እና ኤክስቼንጅ ኮሚሽን የሕግ መምሪያ ዳይሬክተር ኔስተር ኢኬአጉ ፣ እንዲሁም በሴድረስ ግሩፕ አፍሪካ ሥራ አስፈፃሚ ዳይሬክተር ዴሌ አኪንጆን በአፍሪካ አህጉር ውስጥ የካፒታል ገበያ አስፈላጊነትን አስመልክቶ ያደረግነው ውይይት ተካትቷል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox