https://amh.sputniknews.africa
የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት፡ ለምዕራባዊያን የወገነው ማንነቱ ሲገለጥ
የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት፡ ለምዕራባዊያን የወገነው ማንነቱ ሲገለጥ
Sputnik አፍሪካ
ሁለት ጉዳዮችን በምንቃኝበት ፕሮግራማችን የዓለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ከአውሮፓዊ መሠረቱ ባሻገር በዓለም ላይ ለሚፈፀሙ ኢ - ፍትህና እና መድሎዎች መፍትሄ ለመስጠት እንዴት ዓለም አቀፍ ዕይታ የለውም በሚለው ጉዳይ በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሶሺዮ... 09.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-09T17:56+0300
2025-12-09T17:56+0300
2025-12-09T17:56+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/09/2460722_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_12a495f0a22d12c9077dec26b8a46696.jpg
የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት፡ ለምዕራባዊያን የወገነው ማንነቱ ሲገለጥ
Sputnik አፍሪካ
''የዓለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ገለልተኛ አይደለም። የፍርድ ቤቱ ፍልስፍናም ያለምንም ማቅማማት የአውሮፓውያን ነው — በተግባር ሲፈተሽ የምዕራቡን የህግ ፍልስፍልና ነው በሥራ ላይ የሚያውለው። የቅኝ ግዛት አሻራ፣ የምጣኔ ሐብት ብዝበዛ ያሉ ስር መሠረቶችን የሚዘነጋ ነው፣ በዚህ የተነሳ ፍትህን ማስፈን ተስኖታል - ሲሉ በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሶሺዮ አንትሮፖሎጂ መምህሩ መሃመድ አወል ሀጎስ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።''
ሁለት ጉዳዮችን በምንቃኝበት ፕሮግራማችን የዓለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ከአውሮፓዊ መሠረቱ ባሻገር በዓለም ላይ ለሚፈፀሙ ኢ - ፍትህና እና መድሎዎች መፍትሄ ለመስጠት እንዴት ዓለም አቀፍ ዕይታ የለውም በሚለው ጉዳይ በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሶሺዮ አንትሮፖሎጂ መምህሩ መሃመድ አወል ሀጎስ ሀሳባቸውን ያጋሩናል።
አፍሪካ ከውጪ ጣልቃ ገብነት በመላቀቅ አስተማማኝ ልማትን ለማጎልበት ሰላምና ደኅንነትን የሚፈጥር ፖሊሲና ልምምድ ሊኖር እንደሚገባ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂዮ ኢንቫይሮመንታል መምህሩ ያዛቸው ውድነህ ጋር ያደረግነው ቆይታም የፕሮግራማችን ሌላኛው አካል ነው።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ሁለት ጉዳዮችን በምንቃኝበት ፕሮግራማችን የዓለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ከአውሮፓዊ መሠረቱ ባሻገር በዓለም ላይ ለሚፈፀሙ ኢ - ፍትህና እና መድሎዎች መፍትሄ ለመስጠት እንዴት ዓለም አቀፍ ዕይታ የለውም በሚለው ጉዳይ በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሶሺዮ አንትሮፖሎጂ መምህሩ መሃመድ አወል ሀጎስ ሀሳባቸውን ያጋሩናል። አፍሪካ ከውጪ ጣልቃ ገብነት በመላቀቅ አስተማማኝ ልማትን ለማጎልበት ሰላምና ደኅንነትን የሚፈጥር ፖሊሲና ልምምድ ሊኖር እንደሚገባ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂዮ ኢንቫይሮመንታል መምህሩ ያዛቸው ውድነህ ጋር ያደረግነው ቆይታም የፕሮግራማችን ሌላኛው አካል ነው። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Podcast Addict – Pocket Casts – Afripods – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/09/2460722_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_46923eb48016c39cd141a7ecebda0a33.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት፡ ለምዕራባዊያን የወገነው ማንነቱ ሲገለጥ
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
''የዓለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ገለልተኛ አይደለም። የፍርድ ቤቱ ፍልስፍናም ያለምንም ማቅማማት የአውሮፓውያን ነው — በተግባር ሲፈተሽ የምዕራቡን የህግ ፍልስፍልና ነው በሥራ ላይ የሚያውለው። የቅኝ ግዛት አሻራ፣ የምጣኔ ሐብት ብዝበዛ ያሉ ስር መሠረቶችን የሚዘነጋ ነው፣ በዚህ የተነሳ ፍትህን ማስፈን ተስኖታል - ሲሉ በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሶሺዮ አንትሮፖሎጂ መምህሩ መሃመድ አወል ሀጎስ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።''
ሁለት ጉዳዮችን በምንቃኝበት ፕሮግራማችን የዓለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ከአውሮፓዊ መሠረቱ ባሻገር በዓለም ላይ ለሚፈፀሙ ኢ - ፍትህና እና መድሎዎች መፍትሄ ለመስጠት እንዴት ዓለም አቀፍ ዕይታ የለውም በሚለው ጉዳይ
በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሶሺዮ አንትሮፖሎጂ መምህሩ መሃመድ አወል ሀጎስ ሀሳባቸውን ያጋሩናል። አፍሪካ ከውጪ ጣልቃ ገብነት በመላቀቅ አስተማማኝ ልማትን ለማጎልበት ሰላምና ደኅንነትን የሚፈጥር ፖሊሲና ልምምድ ሊኖር እንደሚገባ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂዮ ኢንቫይሮመንታል መምህሩ ያዛቸው ውድነህ ጋር ያደረግነው ቆይታም የፕሮግራማችን ሌላኛው አካል ነው።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
Afripods –
CastBox