https://amh.sputniknews.africa
ኢትስዊች የሀገር ውስጥ የካርድ ሥርዓቶችን ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ለማስተሳሰር የብሔራዊ ባንክ ይሁንታን ብቻ እንደሚጠብቅ አስታወቀ
ኢትስዊች የሀገር ውስጥ የካርድ ሥርዓቶችን ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ለማስተሳሰር የብሔራዊ ባንክ ይሁንታን ብቻ እንደሚጠብቅ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ኢትስዊች የሀገር ውስጥ የካርድ ሥርዓቶችን ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ለማስተሳሰር የብሔራዊ ባንክ ይሁንታን ብቻ እንደሚጠብቅ አስታወቀበዲስከቨር ግሎባል ኔትወርክ አማካኝነት የህንድ ሩፒይ መረብን ጨምሮ ከ32 ዓለም አቀፍ ሥርዓቶች ጋር የሀገር ውስጥ... 09.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-09T17:28+0300
2025-12-09T17:28+0300
2025-12-09T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/09/2461096_46:0:755:399_1920x0_80_0_0_50a6f77b0608958aea68785c8edb83c5.jpg
ኢትስዊች የሀገር ውስጥ የካርድ ሥርዓቶችን ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ለማስተሳሰር የብሔራዊ ባንክ ይሁንታን ብቻ እንደሚጠብቅ አስታወቀበዲስከቨር ግሎባል ኔትወርክ አማካኝነት የህንድ ሩፒይ መረብን ጨምሮ ከ32 ዓለም አቀፍ ሥርዓቶች ጋር የሀገር ውስጥ የክፍያ ስርዓትን ማገናኘት የሚያስችል የቴክኒክ ሂደት መጠናቀቁን የኢትስዊች ዋና ሥራ አስፈጻሚ ይልበስ አዲስ ተናግረዋል፡፡ አሠራሩን ተግባራዊ ለማድረግ “ዓለም አቀፍ የክፍያ ማስተናገጃ ሂሳብ” የተሰኘ አዲስ አካዉንት በብሔራዊ ባንክ ፈቃድ መክፈት ስለሚያስፈልግ ይፋዊ ጥያቄ በማቅረብ ምላሽ እየተጠባበቁ እንደሚገኝም ገልፀዋል።"አዲሱ አካውንት፤ በካርድም ሆነ በሌላ መንገድ የሚደረጉ የድንበር ተሻጋሪ ክፍያዎችን በቀጥታ ወደ ውጭ ሀገር በተከፈተ አካውንት መላክ ያስችላል" ሲሉ አስረድተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/09/2461096_134:0:666:399_1920x0_80_0_0_1e3c6560eb84b9d1fc518684d2080b63.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትስዊች የሀገር ውስጥ የካርድ ሥርዓቶችን ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ለማስተሳሰር የብሔራዊ ባንክ ይሁንታን ብቻ እንደሚጠብቅ አስታወቀ
17:28 09.12.2025 (የተሻሻለ: 17:34 09.12.2025) ኢትስዊች የሀገር ውስጥ የካርድ ሥርዓቶችን ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ለማስተሳሰር የብሔራዊ ባንክ ይሁንታን ብቻ እንደሚጠብቅ አስታወቀ
በዲስከቨር ግሎባል ኔትወርክ አማካኝነት የህንድ ሩፒይ መረብን ጨምሮ ከ32 ዓለም አቀፍ ሥርዓቶች ጋር የሀገር ውስጥ የክፍያ ስርዓትን ማገናኘት የሚያስችል የቴክኒክ ሂደት መጠናቀቁን የኢትስዊች ዋና ሥራ አስፈጻሚ ይልበስ አዲስ ተናግረዋል፡፡
አሠራሩን ተግባራዊ ለማድረግ “ዓለም አቀፍ የክፍያ ማስተናገጃ ሂሳብ” የተሰኘ አዲስ አካዉንት በብሔራዊ ባንክ ፈቃድ መክፈት ስለሚያስፈልግ ይፋዊ ጥያቄ በማቅረብ ምላሽ እየተጠባበቁ እንደሚገኝም ገልፀዋል።
"አዲሱ አካውንት፤ በካርድም ሆነ በሌላ መንገድ የሚደረጉ የድንበር ተሻጋሪ ክፍያዎችን በቀጥታ ወደ ውጭ ሀገር በተከፈተ አካውንት መላክ ያስችላል" ሲሉ አስረድተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X