'ጋዝ በባቡር' አፍሪካ ነገዋን የምትሠራበት ኢኒሼቲቭ ነው - የኢኒሼቲቩ መሥራች

ሰብስክራይብ

'ጋዝ በባቡር' አፍሪካ ነገዋን የምትሠራበት ኢኒሼቲቭ ነው - የኢኒሼቲቩ መሥራች

ሙሳ ኢብራሂም ኩቺ፤ ኢኒሼቲቩ ከሰሃራ በታች የሚገኙ የአፍሪካ ሀገራት በእንስሳት እና ዕፅዋት ተረፈ ምርት ላይ ያላቸውን የኃይል ጥገኝነት ለመቀነስ የላቀ አስተዋፅኦ እንዳለው ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለፀዋል።

"ጋዝ በባቡር ኢንሼቲቭ በእንጨት፣ ነዳጅ እና ከሰል ላይ ጥገኛ የሆነውን ከፍተኛ ቁጥር ያለውን የአፍሪካ ሕዝብ የኃይል ተደራሽ ያደርጋል" ብለዋል።

መሥራቹ ኢንሼቲቩ ከሰሃራ በታች የሚገኙ 40 ሀገራትን እንደሚያስተሳስርም አመላክተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0