https://amh.sputniknews.africa
ገልፍ ኦፍ ጊኒ፡ የጂኦፖለቲካ እና ደኅንነት ቁልፍ የትኩረት ቀጠና
ገልፍ ኦፍ ጊኒ፡ የጂኦፖለቲካ እና ደኅንነት ቁልፍ የትኩረት ቀጠና
Sputnik አፍሪካ
ሁለት ጉዳዮችን በምንዳስስበት ፕሮግራማችን በመጀመሪያው ክፍል የገልፍ አፍ ጊኒ ጂዮ-ፖለቲካ እና በቀጠናው ያንዣበበውን የባህር ላይ ውንብድና፣ የሽብርተኝነት ጉዳይ እና ከአዳዲስ ኃይላት ጋር የሚደረግ ትብብርን በተመለከተ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ... 09.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-09T13:10+0300
2025-12-09T13:10+0300
2025-12-09T13:10+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/09/2457705_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_b339f8e54c1779f769987084a7acaf5e.jpg
ገልፍ ኦፍ ጊኒ፡ የጂዮ - የፖለቲካ እና ደኅንነት ቁልፍ የትኩረት ቀጠና
Sputnik አፍሪካ
''በገልፍ ኦፍ ጊኒ የሚታቀፉ ሀገራት ብዛትና ያላቸው የጂዮ - ፖለቲካ ሁኔታና የውስጥ የፖለቲካ ስርዓተ መንግስቶቻቸውና ድንበራቸውን ያለፉ ጉዳዮችን ጭምር ሊዳኙና ሊተባበሩ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ነው ወሳኝ ሆነው የሚታዩት [...] ሩሲያ እና ቻይና ተሰሚነታቸው እየጨመረ በመምጣቱ በአፍሪካ ብሎም በቀጠናው ከባህላዊው የምዕራባዊያን አካሄድ በተለየ አማራጭ የአጋርነት መንገድን ይከፍታል '' ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ የእዮብዘር ዘውዴ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ሁለት ጉዳዮችን በምንዳስስበት ፕሮግራማችን በመጀመሪያው ክፍል የገልፍ አፍ ጊኒ ጂዮ-ፖለቲካ እና በቀጠናው ያንዣበበውን የባህር ላይ ውንብድና፣ የሽብርተኝነት ጉዳይ እና ከአዳዲስ ኃይላት ጋር የሚደረግ ትብብርን በተመለከተ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ የዕዮብዘር ዘውዴን በእንግድነት ጋብዘናቸዋል። በፕሮግራሙ ሁለተኛው ክፍልም ሩሲያ ለአፍሪካዊያን ወጣቶች የፈጠረችውን የትምህርት ዕድል በሴንት ፒተርስበርግ ፖሊቴክኒክ ዩኒቨርሲቲ በ3ኛ ዲግሪ የኢኮኖሚክስ ተማሪ አሉላ ተክለብርሃን ጋር ቃኝተነዋል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ሁለት ጉዳዮችን በምንዳስስበት ፕሮግራማችን በመጀመሪያው ክፍል የገልፍ አፍ ጊኒ ጂዮ-ፖለቲካ እና በቀጠናው ያንዣበበውን የባህር ላይ ውንብድና፣ የሽብርተኝነት ጉዳይ እና ከአዳዲስ ኃይላት ጋር የሚደረግ ትብብርን በተመለከተ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ የእዮብዘር ዘውዴን በእንግድነት ጋብዘናቸዋል። በፕሮግራሙ ሁለተኛው ክፍልም ሩሲያ ለአፍሪካዊያን ወጣቶች የፈጠረችውን የትምህርት ዕድል በሴንት ፒተርስበርግ ፖሊቴክኒክ ዩኒቨርሲቲ በ3ኛ ዲግሪ የኢኮኖሚክስ ተማሪ አሉላ ተክለብርሃን ጋር ቃኝተነዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Podcast Addict – Pocket Casts – Afripods – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/09/2457705_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_3ea79aa3e2fa9f946b062f62e1b29f7c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
ገልፍ ኦፍ ጊኒ፡ የጂኦፖለቲካ እና ደኅንነት ቁልፍ የትኩረት ቀጠና
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
''በገልፍ ኦፍ ጊኒ የሚታቀፉ ሀገራት ብዛትና ያላቸው የጂዮ - ፖለቲካ ሁኔታና የውስጥ የፖለቲካ ስርዓተ መንግስቶቻቸውና ድንበራቸውን ያለፉ ጉዳዮችን ጭምር ሊዳኙና ሊተባበሩ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ነው ወሳኝ ሆነው የሚታዩት [...] ሩሲያ እና ቻይና ተሰሚነታቸው እየጨመረ በመምጣቱ በአፍሪካ ብሎም በቀጠናው ከባህላዊው የምዕራባዊያን አካሄድ በተለየ አማራጭ የአጋርነት መንገድን ይከፍታል '' ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ የእዮብዘር ዘውዴ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ሁለት ጉዳዮችን በምንዳስስበት ፕሮግራማችን በመጀመሪያው ክፍል የገልፍ አፍ ጊኒ ጂዮ-ፖለቲካ እና በቀጠናው ያንዣበበውን የባህር ላይ ውንብድና፣ የሽብርተኝነት ጉዳይ እና ከአዳዲስ ኃይላት ጋር የሚደረግ ትብብርን በተመለከተ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ የእዮብዘር ዘውዴን በእንግድነት ጋብዘናቸዋል። በፕሮግራሙ ሁለተኛው ክፍልም ሩሲያ ለአፍሪካዊያን ወጣቶች የፈጠረችውን የትምህርት ዕድል
በሴንት ፒተርስበርግ ፖሊቴክኒክ ዩኒቨርሲቲ በ3ኛ ዲግሪ የኢኮኖሚክስ ተማሪ አሉላ ተክለብርሃን ጋር ቃኝተነዋል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
Afripods –
CastBox