https://amh.sputniknews.africa
አኅጉራዊ የፍትሕ ሥርዓትን ማሰብ አስገዳጅ ሆኖ መጥቷል - የታላቁ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ከተማ ይፍሩ ልጅ
አኅጉራዊ የፍትሕ ሥርዓትን ማሰብ አስገዳጅ ሆኖ መጥቷል - የታላቁ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ከተማ ይፍሩ ልጅ
Sputnik አፍሪካ
አኅጉራዊ የፍትሕ ሥርዓትን ማሰብ አስገዳጅ ሆኖ መጥቷል - የታላቁ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ከተማ ይፍሩ ልጅ መኮንን ከተማ፤ የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር፤ አፍሪካ የራሷን ጉዳዮች በውስጥ ወደ ማየት መምጣት እንዳለባት የሚያስረግጥ... 08.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-08T20:46+0300
2025-12-08T20:46+0300
2025-12-08T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/08/2452516_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_68fb7a9bbf83a8beed433b1b3d28e56b.jpg
አኅጉራዊ የፍትሕ ሥርዓትን ማሰብ አስገዳጅ ሆኖ መጥቷል - የታላቁ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ከተማ ይፍሩ ልጅ መኮንን ከተማ፤ የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር፤ አፍሪካ የራሷን ጉዳዮች በውስጥ ወደ ማየት መምጣት እንዳለባት የሚያስረግጥ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል። "በፍርድ ቤት ወንጀለኛ የተባሉት በአብዛኛው አፍሪካዊያን እና የመካከለኛው ምስራቅ ዜጎች ናቸው። ይህም በግልጽ ፍትሐዊ አይደለም። እንደማስበው ኢ-ፍትሐዊ ነገሮች ሲፈጸሙ እዚሁ የምንፈታበት ዘዴ ሊኖር ይገባል" ብለዋል። የዓለም አቀፍ የፍርድ ሥርዓትን መጠቀም የሚቻለው ፍትሐዊነቱን እስካላጎደፈ ድረስ ብቻ መሆኑንም አጽዕኖት ሰጥተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አኅጉራዊ የፍትሕ ሥርዓትን ማሰብ አስገዳጅ ሆኖ መጥቷል - የታላቁ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ከተማ ይፍሩ ልጅ
Sputnik አፍሪካ
አኅጉራዊ የፍትሕ ሥርዓትን ማሰብ አስገዳጅ ሆኖ መጥቷል - የታላቁ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ከተማ ይፍሩ ልጅ
2025-12-08T20:46+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/08/2452516_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_9016d2beaee44f6e9363a5f7a8863e9f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አኅጉራዊ የፍትሕ ሥርዓትን ማሰብ አስገዳጅ ሆኖ መጥቷል - የታላቁ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ከተማ ይፍሩ ልጅ
20:46 08.12.2025 (የተሻሻለ: 20:54 08.12.2025) አኅጉራዊ የፍትሕ ሥርዓትን ማሰብ አስገዳጅ ሆኖ መጥቷል - የታላቁ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ከተማ ይፍሩ ልጅ
መኮንን ከተማ፤ የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ኢ-ፍትሐዊ አሠራር፤ አፍሪካ የራሷን ጉዳዮች በውስጥ ወደ ማየት መምጣት እንዳለባት የሚያስረግጥ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል።
"በፍርድ ቤት ወንጀለኛ የተባሉት በአብዛኛው አፍሪካዊያን እና የመካከለኛው ምስራቅ ዜጎች ናቸው። ይህም በግልጽ ፍትሐዊ አይደለም። እንደማስበው ኢ-ፍትሐዊ ነገሮች ሲፈጸሙ እዚሁ የምንፈታበት ዘዴ ሊኖር ይገባል" ብለዋል።
የዓለም አቀፍ የፍርድ ሥርዓትን መጠቀም የሚቻለው ፍትሐዊነቱን እስካላጎደፈ ድረስ ብቻ መሆኑንም አጽዕኖት ሰጥተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X