አፍሪካ ሀገራት አኅጉሪቱን በኃይል ማስተሳሰር ላይ በቅርበት ሊሠሩ ይገባል - የአፍሪካ ኢነርጂ ኮሚሽን ዋና ዳይሬክተር

ሰብስክራይብ

አፍሪካ ሀገራት አኅጉሪቱን በኃይል ማስተሳሰር ላይ በቅርበት ሊሠሩ ይገባል - የአፍሪካ ኢነርጂ ኮሚሽን ዋና ዳይሬክተር

ራዲድ አሊ አብደላህ፤ አፍሪካ ከኤሌክትሪክ አቅርቦት ውጭ ለሚኖረው ግማሽ ሕዝቧ ብርሃን መስጠት የሚችል መጠነ ሰፊ የታዳሽ ኃይል ምንጭ እንዳላት ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃል ገልፀዋል።

"አፍሪካ ውኃ፣ ጂኦተርማል፣ ንፋስ፣ ዘይት እና ጋዝን ጨምሮ የተለያዩ የኃይል ምንጮች አሏት። ይህን ሐብት ወደ ልማት ለመቀየር በመሠረተ ልማት፣ በዕውቀት እና በአቅም ግንባታ ላይ በትብብር መሥራት አለብን" ብለዋል።

ዋና ዳይሬክተሩ የአፍሪካ ኅብረት አጀንዳ 2063 የአኅጉሪቱን የተፈጥሮ ሐብት በውጤታማነት ለመጠቀም ያለውን እገዛም አንስተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0