https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ አህጉራዊ የካሳ ጥያቄ ፡ የቅኝ ግዛት ዘመኑን በደል ምን ሊክሰው ይችላል ?
የአፍሪካ አህጉራዊ የካሳ ጥያቄ ፡ የቅኝ ግዛት ዘመኑን በደል ምን ሊክሰው ይችላል ?
Sputnik አፍሪካ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ፣ በመጀመሪያው ክፍል የፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኝና አማካሪ ካባላ ጆን ጋር በመሆን የአፍሪካን አህጉራዊ የካሳ ጥያቄ ፖለቲካዊ፣ ሞራላዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተገቢነት ተወያይተናል ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው የዲጂታል ፋይናንስ... 08.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-08T20:02+0300
2025-12-08T20:02+0300
2025-12-08T20:02+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/08/2451269_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_1b8c82dec46081ef63b0035f928dab0e.png
የአፍሪካ አህጉራዊ የካሳ ጥያቄ ፡ የቅኝ ግዛት ዘመኑን በደል ምን ሊክሰው ይችላል ?
Sputnik አፍሪካ
“ገንዘብ እጅግ ጥሩ ያልሆነ የካሳ ዓይነት ይመስለኛል። የአውሮፓ አፍሪካን የመቆጣጠር ጥቅም፣ ከቅኝ ግዛት፣ ከአዲሱ ቅኝ ግዛት እና ከባርነት የተገኘው፣ ዘላቂ ችግር ነው። ስለዚህ፣ የካሳው ጥቅምም እንዲሁ ዘላቂ መሆን አለበት ብዬ አስባለሁ።[…]የቀድሞ ጨቋኞች በአህጉሪቱ ላይ የአንድነት መሠረተ ልማቶችን መገንባት አለባቸው። ይህ ማለት እንደ ካሳ ፣ መላውን አፍሪካ ከምዕራብ እስከ ምሥራቅ አፍሪካ የሚያገናኝ የባቡር ሐዲድ መገንባት አለበት።[...] ይህ አፍሪካ ዛሬ ከምናደርገው በበለጠ መልኩ በውስጥዋ ውጤታማ ንግድ እንድትፈጽም ያስችላታል።” ሲሉ የፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኝ እና አማካሪ ካባላ ጆን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ፣ በመጀመሪያው ክፍል የፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኝና አማካሪ ካባላ ጆን ጋር በመሆን የአፍሪካን አህጉራዊ የካሳ ጥያቄ ፖለቲካዊ፣ ሞራላዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተገቢነት ተወያይተናል ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው የዲጂታል ፋይናንስ ለውጥ እና እድገት እንዲሁም አሳታፊነት የኢትዮ-ኢንክሉሲቭ ፋይናንስ ቴክኖሎጂ አ.ማ. ዋና ሥራ አስፈጻሚ ከሆኑት ከአቶ አዋሽ ባቴ፣ እና የአሪፍፔይ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ረድኤት ጽጌብርሃን ጋር ያደረገነው ቆይታ በሁለተኛው ክፍል ተዳስሷል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ፣ በመጀመሪያው ክፍል የፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኝና አማካሪ ካባላ ጆን ጋር በመሆን የአፍሪካን አህጉራዊ የካሳ ጥያቄ ፖለቲካዊ፣ ሞራላዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተገቢነት ተወያይተናል ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው የዲጂታል ፋይናንስ ለውጥ እና እድገት እንዲሁም አሳታፊነት የኢትዮ-ኢንክሉሲቭ ፋይናንስ ቴክኖሎጂ አ.ማ. ዋና ሥራ አስፈጻሚ ከሆኑት ከአቶ አዋሽ ባቴ፣ እና የአሪፍፔይ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ረድኤት ጽጌብርሃን ጋር ያደረገነው ቆይታ በሁለተኛው ክፍል ተዳስሷል፡፡ ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/08/2451269_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_3e7b06f54703c5d819e345245948f396.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
የአፍሪካ አህጉራዊ የካሳ ጥያቄ ፡ የቅኝ ግዛት ዘመኑን በደል ምን ሊክሰው ይችላል ?
“ገንዘብ እጅግ ጥሩ ያልሆነ የካሳ ዓይነት ይመስለኛል። የአውሮፓ አፍሪካን የመቆጣጠር ጥቅም፣ ከቅኝ ግዛት፣ ከአዲሱ ቅኝ ግዛት እና ከባርነት የተገኘው፣ ዘላቂ ችግር ነው። ስለዚህ፣ የካሳው ጥቅምም እንዲሁ ዘላቂ መሆን አለበት ብዬ አስባለሁ።[…]የቀድሞ ጨቋኞች በአህጉሪቱ ላይ የአንድነት መሠረተ ልማቶችን መገንባት አለባቸው። ይህ ማለት እንደ ካሳ ፣ መላውን አፍሪካ ከምዕራብ እስከ ምሥራቅ አፍሪካ የሚያገናኝ የባቡር ሐዲድ መገንባት አለበት።[...] ይህ አፍሪካ ዛሬ ከምናደርገው በበለጠ መልኩ በውስጥዋ ውጤታማ ንግድ እንድትፈጽም ያስችላታል።” ሲሉ የፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኝ እና አማካሪ ካባላ ጆን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው
የራይዚንግ ሳውዝ ፣ በመጀመሪያው ክፍል
የፓን-አፍሪካኒዝም አቀንቃኝና አማካሪ ካባላ ጆን ጋር በመሆን የአፍሪካን አህጉራዊ የካሳ ጥያቄ ፖለቲካዊ፣ ሞራላዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተገቢነት ተወያይተናል ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው የዲጂታል ፋይናንስ ለውጥ እና እድገት እንዲሁም አሳታፊነት
የኢትዮ-ኢንክሉሲቭ ፋይናንስ ቴክኖሎጂ አ.ማ. ዋና ሥራ አስፈጻሚ ከሆኑት ከአቶ አዋሽ ባቴ፣ እና የአሪፍፔይ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ረድኤት ጽጌብርሃን ጋር ያደረገነው ቆይታ በሁለተኛው ክፍል ተዳስሷል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox