አፍሪካ ለብሪክስ ሀገራት የኃይል ኢንቨስትመንት ምቹ ምሕዳር መፍጠር አለባት - ከናይጄሪያ የቤቶች እና የከተማ ልማት ሚኒስቴር

ሰብስክራይብ

አፍሪካ ለብሪክስ ሀገራት የኃይል ኢንቨስትመንት ምቹ ምሕዳር መፍጠር አለባት - ከናይጄሪያ የቤቶች እና የከተማ ልማት ሚኒስቴር

"ባለሐብቶች በዘርፉ ለሚያመጧቸው ኢንቨስትመንቶች ቀልጣፋ አሠራር እና የደኅንነት ዋስትና መስጠት ይገባል። ይህም አፍሪካ ውስጥ የተለያዩ የኃይል አማራጮችን ለማስፋት ወሳኝ ነው" ሲሉ በሚኒስቴሩ የጠቅላላ አገልግሎት መምሪያ ም/ዳይሬክተር አዴዬሚ ኦኩንሎላ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ኃላፊው ይህን ያሉት ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዶ ከነበረው የአፍሪካ የኢነርጂ ቅልጥፋና ኮንፈረንስ እና ቅድመ-ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ነው፡፡

የአፍሪካ ሀገራት የተፈጥሮ ሐብት ወደ ውጭ ከመላክ ይልቅ፤ ሐብትን ወደ ልማት የመቀየር ባሕል ሊያጎለብቱ እንደሚገባም አመላክተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0