https://amh.sputniknews.africa
የዘረመል ንቅለ ተከላ እና ጂኦፖለቲካ፡ የኢትዮጵያን የወደፊት ሁኔታ የሚቀርጹ ሁለቱ ኃይሎች
የዘረመል ንቅለ ተከላ እና ጂኦፖለቲካ፡ የኢትዮጵያን የወደፊት ሁኔታ የሚቀርጹ ሁለቱ ኃይሎች
Sputnik አፍሪካ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የዘረመል ንቅለተከላ (የጂኖም ኤዲቲንግ) የአፍሪካን የምግብ ስርዓት፣ ሳይንሳዊ ሉዓላዊነት እና የመቋቋም አቅም እንዴት እየለወጡ እንደሆነ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአፕላይድ ጄኔቲክስ ተባባሪ ፕሮፌሰር ከሆኑት ከ... 08.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-08T19:35+0300
2025-12-08T19:35+0300
2025-12-08T19:35+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/08/2450235_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_7c5f5ea69ed64f3b4f4e33027ada1c00.png
የዘረመል ንቅለ ተከላ እና ጂኦፖለቲካ፡ የኢትዮጵያን የወደፊት ሁኔታ የሚቀርጹ ሁለቱ ኃይሎች
Sputnik አፍሪካ
“[ምዕራቡ ዓለም] ወጥመድ ውስጥ ለማስግባት ይሞክራሉ፣ ምክንያቱም በገንዘብ በሚረዱበት ጊዜ ሁሉ የራሳቸውን መስፈርት ያስቀምጣሉ። የአንተ ፍላጎት በእነሱ ቅድሚያ የሚሰጠው አይደለም።[...] አንተ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ነገሮች የትኞቹ እንደሆኑ መወሰን አለብህ። ለእነዚያም ቅድሚያ ለሚሰጣቸው ዘርፎች ከሀገር ውስጥ ገንዘብ እንዲገኝ ማድረግ ይገባል።” ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአፕላይድ ጄኔቲክስ ተባባሪ ፕሮፌሰር ደረጀ በየነ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የዘረመል ንቅለተከላ (የጂኖም ኤዲቲንግ) የአፍሪካን የምግብ ስርዓት፣ ሳይንሳዊ ሉዓላዊነት እና የመቋቋም አቅም እንዴት እየለወጡ እንደሆነ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአፕላይድ ጄኔቲክስ ተባባሪ ፕሮፌሰር ከሆኑት ከ ደረጀ በየነ (ዶ/ር) ጋር የተወያየን ሲሆን፤ ወደ አፍሪካ ቀንድ ጉዳይ ተሻግረን የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በቅርቡ ባደረጉት ንግግር ዙሪያ፣ በቀይ ባህር ተለዋዋጭ ሁኔታዎች ዙሪያ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፈር በድሩ(ዶ/ር) እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ የሰጡንን ትንታኔ አካትተናል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የዘረመል ንቅለተከላ (የጂኖም ኤዲቲንግ) የአፍሪካን የምግብ ስርዓት፣ ሳይንሳዊ ሉዓላዊነት እና የመቋቋም አቅም እንዴት እየለወጡ እንደሆነ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአፕላይድ ጄኔቲክስ ተባባሪ ፕሮፌሰር ከሆኑት ከ ደረጀ በየነ (ዶ/ር) ጋር የተወያየን ሲሆን፤ ወደ አፍሪካ ቀንድ ጉዳይ ተሻግረን የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በቅርቡ ባደረጉት ንግግር ዙሪያ፣ በቀይ ባህር ተለዋዋጭ ሁኔታዎች ዙሪያ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፈር በድሩ(ዶ/ር) እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ የሰጡንን ትንታኔ አካትተናል፡፡ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/08/2450235_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_2c23c3d8a7908ea87f34672b6db09f85.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
የዘረመል ንቅለ ተከላ እና ጂኦፖለቲካ፡ የኢትዮጵያን የወደፊት ሁኔታ የሚቀርጹ ሁለቱ ኃይሎች
“[ምዕራቡ ዓለም] ወጥመድ ውስጥ ለማስግባት ይሞክራሉ፣ ምክንያቱም በገንዘብ በሚረዱበት ጊዜ ሁሉ የራሳቸውን መስፈርት ያስቀምጣሉ። የአንተ ፍላጎት በእነሱ ቅድሚያ የሚሰጠው አይደለም።[...] አንተ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ነገሮች የትኞቹ እንደሆኑ መወሰን አለብህ። ለእነዚያም ቅድሚያ ለሚሰጣቸው ዘርፎች ከሀገር ውስጥ ገንዘብ እንዲገኝ ማድረግ ይገባል።” ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአፕላይድ ጄኔቲክስ ተባባሪ ፕሮፌሰር ደረጀ በየነ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዚህኛው
የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የዘረመል ንቅለተከላ (የጂኖም ኤዲቲንግ) የአፍሪካን የምግብ ስርዓት፣ ሳይንሳዊ ሉዓላዊነት እና የመቋቋም አቅም እንዴት እየለወጡ እንደሆነ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአፕላይድ ጄኔቲክስ ተባባሪ ፕሮፌሰር ከሆኑት ከ ደረጀ በየነ (ዶ/ር) ጋር የተወያየን ሲሆን፤ ወደ አፍሪካ ቀንድ ጉዳይ ተሻግረን የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በቅርቡ ባደረጉት ንግግር ዙሪያ፣ በቀይ ባህር ተለዋዋጭ ሁኔታዎች ዙሪያ
የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፈር በድሩ(ዶ/ር) እና
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ የሰጡንን ትንታኔ አካትተናል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox