https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያ አሳሳቢ እየሆነ የመጣው የስኳር በሽታ: መንስኤዎች፣ ተግዳሮቶች እና መፍትሄዎች
በኢትዮጵያ አሳሳቢ እየሆነ የመጣው የስኳር በሽታ: መንስኤዎች፣ ተግዳሮቶች እና መፍትሄዎች
Sputnik አፍሪካ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ባለ ሁለት ክፍል ዝግጅት፣ በመጀመሪያው ክፍል በዓለም-አቀፍ ደረጃ በዛሬው ህዳር 5 የሚከበረውን የስኳር በሽታ ቀንን በማስመልከት በኢትዮጵያ በፍጥነት እየጨመረ ያለውን የስኳር በሽታ ታማሚዎች ቁጥር መንስኤዎች፣ ተግዳሮቶች እና... 08.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-08T19:12+0300
2025-12-08T19:12+0300
2025-12-08T19:12+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/08/2449431_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_726fd5fe3c141efd8c9e2a2b0158cc94.png
በኢትዮጵያ አሳሳቢ እየሆነ የመጣው የስኳር በሽታ: መንስኤዎች፣ ተግዳሮቶች እና መፍትሄዎች
Sputnik አፍሪካ
"በሕክምና አገልግሎታችን የምናየው ነገር ቢኖር በስኳር ህመምተኞች ቁጥር ላይ ከፍተኛ ጭማሪ መኖሩን ነው — ዓይነት 1 እና ዓይነት 2 ላይ ጭማሪ ይታያል። እንዲያውም ጥናቶች እንደሚያሳዩት በ13 ዓመታት ጊዜ ውስጥ የስኳር በሽታ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር በእጥፍ ሊጨምር ይችላል።" ሲሉ ጠቅላላ ሐኪም ዶ/ር ሩት ዳኛቸው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ባለ ሁለት ክፍል ዝግጅት፣ በመጀመሪያው ክፍል በዓለም-አቀፍ ደረጃ በዛሬው ህዳር 5 የሚከበረውን የስኳር በሽታ ቀንን በማስመልከት በኢትዮጵያ በፍጥነት እየጨመረ ያለውን የስኳር በሽታ ታማሚዎች ቁጥር መንስኤዎች፣ ተግዳሮቶች እና መፍትሄዎች ጠቅላላ ሐኪም ከሆኑት ከዶ/ር ሩት ዳኛቸው ጋር የተወያየን ሲሆን፤ በአፍሪካ ህጻናት ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለማስቆም ስለሚደረገው ጥረት በ አራይዝ አፍሪካ(ARISE AFRICA) ስብሰባ ላይ ከተገኙት የዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር ኮሶሎ ፍራንሲስ ፣ የዩኒሴፍ የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር አቡባካር ኮምፎ፣ ከአፍሪካ የህጻናት ፖሊሲ ፎረም ዶ/ር ጆኣን ናንዩኪ እና የጋና የጾታ፣ ህጻናት እና ማህበረሰብ ጥበቃ ሚኒስቴር ከሆኑት ከፔሸንስ ሄይፎርድ ጋር ያደረነው ቆይታ በዚህ መሰናዶ ውስጥ ተካተቷል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ባለ ሁለት ክፍል ዝግጅት፣ በመጀመሪያው ክፍል በዓለም-አቀፍ ደረጃ በዛሬው ህዳር 5 የሚከበረውን የስኳር በሽታ ቀንን በማስመልከት በኢትዮጵያ በፍጥነት እየጨመረ ያለውን የስኳር በሽታ ታማሚዎች ቁጥር መንስኤዎች፣ ተግዳሮቶች እና መፍትሄዎች ጠቅላላ ሐኪም ከሆኑት ከዶ/ር ሩት ዳኛቸው ጋር የተወያየን ሲሆን፤ በአፍሪካ ህጻናት ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለማስቆም ስለሚደረገው ጥረት በ አራይዝ አፍሪካ ስብሰባ ላይ ከተገኙት የዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር ኮሶሎ ፍራንሲስ ፣ የዩኒሴፍ የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር አቡባካር ኮምፎ፣ ከአፍሪካ የህጻናት ፖሊሲ ፎረም ዶ/ር ጆኣን ናንዩኪ እና የጋና የጾታ፣ ህጻናት እና ማህበረሰብ ጥበቃ ሚኒስቴር ከሆኑት ከፔሸንስ ሄይፎርድ ጋር ያደረነው ቆይታ በዚህ መሰናዶ ውስጥ ተካተቷል፡፡ ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/08/2449431_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_9c34a0475ae9ed9709c2ffd9bdb63600.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
በኢትዮጵያ አሳሳቢ እየሆነ የመጣው የስኳር በሽታ: መንስኤዎች፣ ተግዳሮቶች እና መፍትሄዎች
"በሕክምና አገልግሎታችን የምናየው ነገር ቢኖር በስኳር ህመምተኞች ቁጥር ላይ ከፍተኛ ጭማሪ መኖሩን ነው — ዓይነት 1 እና ዓይነት 2 ላይ ጭማሪ ይታያል። እንዲያውም ጥናቶች እንደሚያሳዩት በ13 ዓመታት ጊዜ ውስጥ የስኳር በሽታ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር በእጥፍ ሊጨምር ይችላል።" ሲሉ ጠቅላላ ሐኪም ዶ/ር ሩት ዳኛቸው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው
የራይዚንግ ሳውዝ ባለ ሁለት ክፍል ዝግጅት፣ በመጀመሪያው ክፍል በዓለም-አቀፍ ደረጃ በዛሬው ህዳር 5 የሚከበረውን የስኳር በሽታ ቀንን በማስመልከት በኢትዮጵያ በፍጥነት እየጨመረ ያለውን የስኳር በሽታ ታማሚዎች ቁጥር መንስኤዎች፣ ተግዳሮቶች እና መፍትሄዎች
ጠቅላላ ሐኪም ከሆኑት ከዶ/ር ሩት ዳኛቸው ጋር የተወያየን ሲሆን፤ በአፍሪካ ህጻናት ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለማስቆም ስለሚደረገው ጥረት በ አራይዝ አፍሪካ ስብሰባ ላይ ከተገኙት
የዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር ኮሶሎ ፍራንሲስ ፣ የዩኒሴፍ የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር አቡባካር ኮምፎ፣ ከአፍሪካ የህጻናት ፖሊሲ ፎረም ዶ/ር ጆኣን ናንዩኪ እና የጋና የጾታ፣ ህጻናት እና ማህበረሰብ ጥበቃ ሚኒስቴር ከሆኑት ከፔሸንስ ሄይፎርድ ጋር ያደረነው ቆይታ በዚህ መሰናዶ ውስጥ ተካተቷል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox