በኢትዮጵያ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የቱሪዝም ፍሰት በመጨመሩ የአካባቢው ገቢ እድገት አሳይቷል ተባለ

ሰብስክራይብ

በኢትዮጵያ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የቱሪዝም ፍሰት በመጨመሩ የአካባቢው ገቢ እድገት አሳይቷል ተባለ

በዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት መመዝገቡ እና በተሻሻለ መሠረተ ልማት ምክንያት የብሔራዊ ፓርኩ ጎብኚዎች ቁጥር ባለፈው ሩብ ዓመት ከ17 በመቶ በላይ ጭማሪ አሳይቷል ሲል የፓርኩ አስተዳደር አስታውቋል። ከጠቅላላ ጎብኚዎች መካከል ግማሽ ያህሉ የውጭ ቱሪስቶች መሆናቸውን አያይዞ ገልጿል፡፡

የፓርኩ ሥራ አስኪያጅ ሻሚል ከድር ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት፤ ይህ ዕድገት የፓርኩም ሆነ የአካባቢው ማህበረሰብ ገቢ ከፍ እንዲል በማድረግ፤ የአካባቢው ቱሪዝም ማህበራት የሩብ ዓመት ገቢ ወደ ዘጠኝ ሚሊዮን ብር እንዲያድግ አድርጓል፡፡

ዕድገቱ በዩኔስኮ ዝርዝር ውስጥ በመካተቱ፣ በተሻሻለ የማስተዋወቅ ሥራ እንዲሁም በዋና ዋና የመንገድ እና የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች የመጣ እንደሆነ ኃላፊዎች ጠቁመዋል፡፡

በማደግ ላይ ያለው ዘርፍ እንደ በቅሎ ኪራይ እና ዕቃ የማመላለስ አገልግሎቶች የኑሮ ምንጭ ሆኖ እያገለገለ ነው ተብሏል፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎች ከቱሪዝም በቀጥታ ተጠቃሚ መሆናቸው በማህበረሰብ መር ቁርጠኝነት የፓርኩ ጥበቃ እንዲጠናከር አድርጓል ሲሉ የፓርኩ ኃላፊዎች ገልጸዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የቱሪዝም ፍሰት በመጨመሩ የአካባቢው ገቢ እድገት አሳይቷል ተባለ - Sputnik አፍሪካ
1/9
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የቱሪዝም ፍሰት በመጨመሩ የአካባቢው ገቢ እድገት አሳይቷል ተባለ - Sputnik አፍሪካ
2/9
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የቱሪዝም ፍሰት በመጨመሩ የአካባቢው ገቢ እድገት አሳይቷል ተባለ - Sputnik አፍሪካ
3/9
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የቱሪዝም ፍሰት በመጨመሩ የአካባቢው ገቢ እድገት አሳይቷል ተባለ - Sputnik አፍሪካ
4/9
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የቱሪዝም ፍሰት በመጨመሩ የአካባቢው ገቢ እድገት አሳይቷል ተባለ - Sputnik አፍሪካ
5/9
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የቱሪዝም ፍሰት በመጨመሩ የአካባቢው ገቢ እድገት አሳይቷል ተባለ - Sputnik አፍሪካ
6/9
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የቱሪዝም ፍሰት በመጨመሩ የአካባቢው ገቢ እድገት አሳይቷል ተባለ - Sputnik አፍሪካ
7/9
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የቱሪዝም ፍሰት በመጨመሩ የአካባቢው ገቢ እድገት አሳይቷል ተባለ - Sputnik አፍሪካ
8/9
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የቱሪዝም ፍሰት በመጨመሩ የአካባቢው ገቢ እድገት አሳይቷል ተባለ - Sputnik አፍሪካ
9/9
1/9
2/9
3/9
4/9
5/9
6/9
7/9
8/9
9/9
አዳዲስ ዜናዎች
0