https://amh.sputniknews.africa
የቤኒን መንግሥት ታማኝ ኃይሎች የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራውን እየተቆጣጠሩ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ
የቤኒን መንግሥት ታማኝ ኃይሎች የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራውን እየተቆጣጠሩ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ
Sputnik አፍሪካ
የቤኒን መንግሥት ታማኝ ኃይሎች የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራውን እየተቆጣጠሩ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ "ሙከራ ቢደረግም ሁኔታው በቁጥጥር ስር ነው። አብዛኛው ሠራዊት ታማኝ ሲሆን ሁኔታውን እየተቆጣጠርን ነው" ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኦሉሼጉን... 07.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-07T14:48+0300
2025-12-07T14:48+0300
2025-12-07T14:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/07/2432138_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_44986ffd5aa75239a0eb9551882453e9.jpg
የቤኒን መንግሥት ታማኝ ኃይሎች የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራውን እየተቆጣጠሩ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ "ሙከራ ቢደረግም ሁኔታው በቁጥጥር ስር ነው። አብዛኛው ሠራዊት ታማኝ ሲሆን ሁኔታውን እየተቆጣጠርን ነው" ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኦሉሼጉን አድጃዲ ባካሪ ለምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።"አነስተኛ ቁጥር ያላቸው" ወታደሮች መንግሥትን ለመጣል ሞክረው እንደነበር ያነሱት ሚኒስትሩ፤ ሆኖም ለታሎን አስተዳደር ታማኝ የሆኑ ኃይሎች ሥርዓት ለማስመለስ እየሠሩ እንደሆነ ገልጸዋል። አመፀኞቹ የመንግሥት ቴሌቪዥን ጣቢያን ብቻ ለመቆጣጠር ቢችሉም ስርጭቱ ለበርካታ ደቂቃዎች ተቋርጦ እንደነበር ሚኒስትሩ አክለዋል። የወታደራዊው ቡድን አመፀኞች በሪፐብሊካን ጥበቃ ቁጥጥር ስር እንደዋሉ አንድ የሀገሪቱ የዜና ድረ-ገጽ ዘግቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/07/2432138_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_7cb84e5208b503d5c5b5ea1156abcc73.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የቤኒን መንግሥት ታማኝ ኃይሎች የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራውን እየተቆጣጠሩ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ
14:48 07.12.2025 (የተሻሻለ: 14:54 07.12.2025) የቤኒን መንግሥት ታማኝ ኃይሎች የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራውን እየተቆጣጠሩ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ
"ሙከራ ቢደረግም ሁኔታው በቁጥጥር ስር ነው። አብዛኛው ሠራዊት ታማኝ ሲሆን ሁኔታውን እየተቆጣጠርን ነው" ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኦሉሼጉን አድጃዲ ባካሪ ለምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።
"አነስተኛ ቁጥር ያላቸው" ወታደሮች መንግሥትን ለመጣል ሞክረው እንደነበር ያነሱት ሚኒስትሩ፤ ሆኖም ለታሎን አስተዳደር ታማኝ የሆኑ ኃይሎች ሥርዓት ለማስመለስ እየሠሩ እንደሆነ ገልጸዋል።
አመፀኞቹ የመንግሥት ቴሌቪዥን ጣቢያን ብቻ ለመቆጣጠር ቢችሉም ስርጭቱ ለበርካታ ደቂቃዎች ተቋርጦ እንደነበር ሚኒስትሩ አክለዋል።
የወታደራዊው ቡድን አመፀኞች በሪፐብሊካን ጥበቃ ቁጥጥር ስር እንደዋሉ አንድ የሀገሪቱ የዜና ድረ-ገጽ ዘግቧል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X