የስፑትኒክ አፍሪካ ምንጮች በኮቶኑ ያለውን አሁናዊ ሁኔታ ዝምታ የሰፈነበት ሲሉ ገለፁ
13:55 07.12.2025 (የተሻሻለ: 14:04 07.12.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የስፑትኒክ አፍሪካ ምንጮች በኮቶኑ ያለውን አሁናዊ ሁኔታ ዝምታ የሰፈነበት ሲሉ ገለፁ
አንድ የአካባቢው ምንጭ ስማቸው እንዳይገለጽ በመጠየቅ የሚከተሉትን ዝርዝሮች ለስፑትኒክ አፍሪካ አጋርተዋል፦
◻ "የብሔራዊ ዘብ ታማኝ ኃይሎች ቡድን" ሥልጣን እንደተቆጣጠሩ ያወጁትን ወታደሮች እየተፋለሙ ነው ተብሏል።
◻ መኮንኖቹ መግለጫቸውን በብሔራዊ ቴሌቪዥን ከሰጡ በኋላ "ብዙም ሳይቆይ ስርጭቱ በድንገት ተቋርጧል።"
◻ እስካሁን ከቤኒን መንግሥት የተሰጠ ምንም አይነት መግለጫ የለም።
◻ በኮቶኑ የተኩስ ድምፅ አይሰማም።
◻ በዋና ከተማው ውስጥ ያሉ በርካታ ሰፈሮች በአሁኑ ጊዜ ተዘግተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X