በኮቶኑ የተደረገው የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የ 'ተቀጣሪ ወታደሮች' ተነጥላ እርምጃ ነው - ቤኒናዊ ተንታኝ

ሰብስክራይብ

በኮቶኑ የተደረገው የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የ 'ተቀጣሪ ወታደሮች' ተነጥላ እርምጃ ነው - ቤኒናዊ ተንታኝ

"አንድ አንጃ አለ - ቅጥረኞች እንበላቸው፤ በቤኒን መፈንቅለ መንግሥት የሞከረው በሠራዊቱ ውስጥ ያለ አንጃ እንደሆነ አላውቅም" ሲሉ ቤኒናዊው የፖለቲካ ተንታኝ ሞዴስቴ ዶሱ እሁድ ዕለት በኮቶኑ ስለተፈጠሩት ክስተቶች ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"አሁን ላይ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ብቻ ነው፡፡ ምክንያቱም ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያን ብቻ ነው የያዙት" ሲሉ አፅንዖት ሰጥተዋል።

እንደ ተንታኙ ማብራሪያ፤ "የሪፐብሊካን ጥበቃ ኃይሎች የፕሬዝዳንቱን ቤተ-መንግሥት ለመያዝ ያደረጉትን ሙከራ መክተዋል።"

በቤኒን ዋና ከተማ በፕሬዝዳንቱ ቤተ-መንግሥት አቅራቢያ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን የሚያሳይ ነው የተባለ ተንቀሳቃሽ ምሥል በማህበራዊ ሚዲያ ተለቋል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0