ናይጄሪያ በሚቀጥሉት ዓመታት የብሪክስ ሙሉ አባል የመሆን ተስፋ አላት ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ገለጹ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱናይጄሪያ በሚቀጥሉት ዓመታት የብሪክስ ሙሉ አባል የመሆን ተስፋ አላት ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ገለጹ
ናይጄሪያ በሚቀጥሉት ዓመታት የብሪክስ ሙሉ አባል የመሆን ተስፋ አላት ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ገለጹ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.12.2025
ሰብስክራይብ

ናይጄሪያ በሚቀጥሉት ዓመታት የብሪክስ ሙሉ አባል የመሆን ተስፋ አላት ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ገለጹ

ዩሱፍ ቱጋር በኳታር የዶሃ ፎረም ላይ እንደተናገሩት፣ እ.ኤ.አ በ2050 የናይጄሪያ ሕዝብ ቁጥር 400 ሚሊዮን ይደርሳል፤ አገሪቱም ከብሪክስ ልትማረው የምትችለው ብዙ ነገር አለ፡፡

አቡጃ ከማኅበሩ ጋር በጋራ ጥቅሞች ላይ የተመሠረተ ግንኙነት እንዲኖራት እንድምትሻም ሚኒስትሩ ገልጸዋል።

ናይጄሪያ ባለፈው ጥር ወር ከቤላሩስ፣ ቦሊቪያ፣ ካዛክስታን፣ ታይላንድ፣ ኩባ፣ ዩጋንዳ፣ ማሌዥያ እና ኡዝቤኪስታን ጋር የብሪክስ አጋር አገርነት ደረጃን ያገኘች ሲሆን ቬትናም ደግሞ በሰኔ ወር ተቀላቅላቸዋለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0