https://amh.sputniknews.africa
የፓናፍሪካኒዝም አቀንቃኝ የቀድሞ መሪዎች ልጆች የኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብን ጎበኙ
የፓናፍሪካኒዝም አቀንቃኝ የቀድሞ መሪዎች ልጆች የኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብን ጎበኙ
Sputnik አፍሪካ
የፓናፍሪካኒዝም አቀንቃኝ የቀድሞ መሪዎች ልጆች የኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብን ጎበኙ በአዲስ አበባ በተካሄደው የአፍሪካ ሚዲያ ሽልማት ላይ ለመታደም ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የቀድሞ የአፍሪካ መሪዎች ልጆች፣ ግድቡን በአካል ተገኝተው ሲመለከቱት ከጠበቁት... 06.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-06T15:43+0300
2025-12-06T15:43+0300
2025-12-06T15:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/06/2422726_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_bf2a666b2fc8508e7fcea426fb77fcaf.jpg
የፓናፍሪካኒዝም አቀንቃኝ የቀድሞ መሪዎች ልጆች የኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብን ጎበኙ በአዲስ አበባ በተካሄደው የአፍሪካ ሚዲያ ሽልማት ላይ ለመታደም ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የቀድሞ የአፍሪካ መሪዎች ልጆች፣ ግድቡን በአካል ተገኝተው ሲመለከቱት ከጠበቁት በላይ ሆኖ እንዳገኙት መናገራቸውን የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡ የፓትሪስ ሉሙምባ ልጅ፣ የኔልሰን ማንዴላ የልጅ ልጅ፣ የኩዋሜ ንሩማ ልጅ፣ የጁልየስ ኔሬሬ ልጅ እና የኬኔት ካውንዳ ልጅ ይገኙበታል፡፡ ቀደም ሲል በአዲስ አበባ በነበራቸው ጉብኝት፣ ኢትዮጵያ ለፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ መስፋፋት የነበራትን ሚና እና ያልተቋረጠ ተጋድሎ የሚያሳዩ ሥራዎችን መመልከታቸው በዘገባው ተገልጿል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/06/2422726_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_25688193b44a2065949c57485e0887f5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የፓናፍሪካኒዝም አቀንቃኝ የቀድሞ መሪዎች ልጆች የኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብን ጎበኙ
15:43 06.12.2025 (የተሻሻለ: 15:54 06.12.2025) የፓናፍሪካኒዝም አቀንቃኝ የቀድሞ መሪዎች ልጆች የኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብን ጎበኙ
በአዲስ አበባ በተካሄደው የአፍሪካ ሚዲያ ሽልማት ላይ ለመታደም ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የቀድሞ የአፍሪካ መሪዎች ልጆች፣ ግድቡን በአካል ተገኝተው ሲመለከቱት ከጠበቁት በላይ ሆኖ እንዳገኙት መናገራቸውን የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡
የፓትሪስ ሉሙምባ ልጅ፣
የኔልሰን ማንዴላ የልጅ ልጅ፣
የኩዋሜ ንሩማ ልጅ፣
የጁልየስ ኔሬሬ ልጅ እና
የኬኔት ካውንዳ ልጅ ይገኙበታል፡፡
ቀደም ሲል በአዲስ አበባ በነበራቸው ጉብኝት፣ ኢትዮጵያ ለፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ መስፋፋት የነበራትን ሚና እና ያልተቋረጠ ተጋድሎ የሚያሳዩ ሥራዎችን መመልከታቸው በዘገባው ተገልጿል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X