አሜሪካ የብሔራዊ ደሕንነት ስትራቴጂዎቿን አሻሸላለች
18:03 05.12.2025 (የተሻሻለ: 20:44 05.12.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
አሜሪካ የብሔራዊ ደሕንነት ስትራቴጂዎቿን አሻሸላለች
የተሻሻለው ስትራቴጂ ዋና ዋና ነጥቦች፦
🟠 የአሜሪካ ዋና ቅድሚያ በዩክሬን ያለውን ውጊያ መቋጨት ነው፡፡
🟠 ዋሽንግተን ከሩሲያ ጋር ያላትን ስትራቴጂያዊ መረጋጋትን ወደነበረበት መመለስ በአውሮፓ ውስጥ ካሉት ዋና ዋና የውጭ ፖሊሲዎች ውስጥ አንዱ አድርጋ ትመለከተዋለች፡፡
🟠 አሜሪካ ኔቶ የማያቋርጥ ተስፋፊ ጥምረት ተደርጎ መታየቱን እንዲያቆም ትፈልጋለች።
🟠 አሜሪካ፣ አውሮፓ ራሷን የመከላከል ኃላፊነት እንድትወስድ ትሻለች፡፡
🟠 የአሜሪካ አስተዳደር ዲሞክራሲያዊ ወጎችን ከሚረግጡ በርካታ የአውሮፓ ባለሥልጣናት ጋር አለመግባባት ውስጥ ገብቷል።
🟠 ከዚህ በኋላ መካከለኛው ምስራቅ የአሜሪካ የውጭ ፖሊሲዋ ዋና አካል ተደርጎ አይታይም።
🟠 ኢንዶ-ፓሲፊክ የዚህ ክፍለ-ዘመን አንዳንድ ቁልፍ የጂኦፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጦርነቶች ዐውድ ይሆናል፡፡
🟠 አሜሪካ ከቻይና ጋር የምታደርገው የንግድ ልውውጥ ስትራቴጂያዊ ባልሆኑ ሸቀጦች ላይ ብቻ መገደብ አለባት፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X