አፍሪካ ለአፈር ጥበቃ ሥራ ተገቢውን ትኩረት መስጠት አለባት - ከፍተኛ የአፈር ጤና አማካሪ

ሰብስክራይብ

አፍሪካ ለአፈር ጥበቃ ሥራ ተገቢውን ትኩረት መስጠት አለባት - ከፍተኛ የአፈር ጤና አማካሪ

ይሄነው ገብረሥላሴ (ፕ/ር)፣ የአፈር ጥበቃ ሥራ የአፍሪካ አገራት ራስን በምግብ በመቻል የተሟላ ሉዓላዊነት ለመጎናጸፍ ለሚያደርጉት ጥረት የጀርባ አጥንት መሆኑን ይገልጻሉ።

"የአፍሪካ ሕዝብ ኑሮው በቀጥታ በግብርና ላይ የተመሰረተ ነው። የአፈር ጤና  በሰብል ምርት፣ በሥነ-ምግብ ጥራት እና ድርቅን በመቋቋም ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ አለው። አፈር የግብርና መሠረት መሆኑን የሚመጥን ትኩረት ይሻል።" ብለዋል።

ፕሮፌሰሩ በየዓመቱ በፈረንጆቹ ታኅሣሥ 5 የሚከበረውን 'የአፈር ቀን' አስመልክቶ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የአፈር ጥበቃ ሥራ አፍሪካን ወደፊት የማራመድ ጉዳይ መሆኑን አጽዕኖት ሰጥተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0