ዲጂታል ግብርና የምግብ ዋስትና ተግዳሮቶች በአንድ ማዕቀፍ መልስ የሚያገኙበት ሥርዓት ነው - የአፍሪካ ሕብረት ባለሥልጣን

ሰብስክራይብ

ዲጂታል ግብርና የምግብ ዋስትና ተግዳሮቶች በአንድ ማዕቀፍ መልስ የሚያገኙበት ሥርዓት ነው - የአፍሪካ ሕብረት ባለሥልጣን 

በሕብረቱ የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ የብሉ ኢኮኖሚ እና የዘላቂ አካባቢ ኮሚሽነር ሞሰስ ቪልካቲ፣ ዲጂታል ግብርና ምርት እና ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ ወሳኝ መረጃዎችን ለአርሶ አደሩ በአንድ ቋት እንደሚያደርስ ይገልጻሉ።

"ይህ አሠራር ጠቃሚ የእርሻ መረጃዎችን በመተግበሪያዎች አማካኝነት ይሰጣል። ይህም አፍሪካ በምግብ ራሷን በመቻል ከውጭ በሚገቡ ምግቦች ላይ የምታወጣውን ከፍተኛ ገንዘብ ያስቀራል።" ብለዋል።

ኮሚሽነሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ዲጂታል ግብርና አርሶ አደሩ ለሚያመርተው ምርት የገበያ መዳረሻዎችን ከማስፋት አንጻር ያለውን እገዛም አንስተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0