ብሪክስ ለአገራት የኢኮኖሚ ዕድገት ግዙፍ አቅም ነው - የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ከፍተኛ አማካሪ

ሰብስክራይብ

ብሪክስ ለአገራት የኢኮኖሚ ዕድገት ግዙፍ  አቅም ነው - የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ከፍተኛ አማካሪ

አሰፋ ሱሞሮ፣ ሩሲያ እና ቻይናን ያካተተው ጥምረቱ እንደ ኢትዮጵያ ላሉ አባል አገራቱ የምርት እና አገልግሎት መዳረሻዎችን ለማስፋት የላቀ እገዛ እንዳለው ይናገራሉ።

"የጥምረቱ መሥራች አገራት በዓለም አቀፍ ደረጃ የግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤቶች ናቸው። ስለዚህ አባልነቱ  የአገር ውስጥ ኢንቨስትመንትን እና የውጪ ንግድን ለማሳደግ ያስችላል።" ብለዋል።

ከፍተኛ አማካሪው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ፤ የካፒታል ገበያ መንግሥት የሚሰራቸውን ግዙፍ የመሰረተ ልማት በመደገፍ ረገድ ያለውን አስተዋጽኦም አንስተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0